የኮልፌ ገነት የገበያ ማዕከል አ.ማ. ዓመታዊ ሂሳብን በውጪ ኦዲተር ለማሠራት ይፈልጋል
Description
የውጪ ኦዲት የቅጥር ማስታወቂያ
የኮልፌ ገነት የገበያ ማዕከል አ.ማ ዓመታዊ ሂሳብን በውጪ ኦዲተር ለማሠራት በዘርፉ
- የዘመኑ ሕጋዊ ንግድ ፍቃድ ያላቸው፣
- የቫት ተመዝጋቢ የሆኑ እንዲሁም 2 ዓመት እና ከዚያ በላይ የሥራ ልምድ ካላቸው
- ድርጅቶች ጋር ለተከታታይ 3 ዓመት ውል መግባትና ማሠራት ይፈልጋል።
በመሆኑም
ከግንቦት 11/9/18 እስከ 26/9/2018 ዓ.ም ባሉት አስራ-ሁለት የሥራ ቀናት ዘወትር በሥራ ሰዓት የሚሠሩበትን ዋጋ እና የሥራ ልምድ በፖስታ በማሸግ አክሲዮን ማህበሩ ጽ/ቤት ማስገባት የሚቻል መሆኑን እናስታውቃለን።
ለበለጠ መረጃ፡- 09 74 62 11 60
ኮልፌ ገነት ገበያ ማዕከል
አ/ማህበር
Tender details
- Deadline: 2026-06-03
- Bid closing time: 17:00
- Bid opening: 2026-06-03 17:00
- Bid opening (note): የጨረታ መክፈቻ ቀንና ሰዓት አልተገለፀም
- Region: Addis Ababa
- Publishing entity: Kolfe Genet Marketing Center S.C.
- Published: May 19, 2026
- Posted at: 2026-05-19T11:47:12.000Z
Documents
Categories
Source
2merkato
Always verify against the original notice before bidding.