የኮልፌ ገነት የገበያ ማዕከል አ.ማ. ዓመታዊ ሂሳብን በውጪ ኦዲተር ለማሠራት ይፈልጋል

Description

የውጪ ኦዲት የቅጥር ማስታወቂያ

የኮልፌ ገነት የገበያ ማዕከል አ.ማ ዓመታዊ ሂሳብን በውጪ ኦዲተር ለማሠራት በዘርፉ

  • የዘመኑ ሕጋዊ ንግድ ፍቃድ ያላቸው፣
  • የቫት ተመዝጋቢ የሆኑ እንዲሁም 2 ዓመት እና ከዚያ በላይ የሥራ ልምድ ካላቸው
  • ድርጅቶች ጋር ለተከታታይ 3 ዓመት ውል መግባትና ማሠራት ይፈልጋል።

በመሆኑም

ከግንቦት 11/9/18 እስከ 26/9/2018 ዓ.ም ባሉት አስራ-ሁለት የሥራ ቀናት ዘወትር በሥራ ሰዓት የሚሠሩበትን ዋጋ እና የሥራ ልምድ በፖስታ በማሸግ አክሲዮን ማህበሩ ጽ/ቤት ማስገባት የሚቻል መሆኑን እናስታውቃለን።

ለበለጠ መረጃ፡- 09 74 62 11 60

ኮልፌ ገነት ገበያ ማዕከል

አ/ማህበር


Tender details

  • Deadline: 2026-06-03
  • Bid closing time: 17:00
  • Bid opening: 2026-06-03 17:00
  • Bid opening (note): የጨረታ መክፈቻ ቀንና ሰዓት አልተገለፀም
  • Region: Addis Ababa
  • Publishing entity: Kolfe Genet Marketing Center S.C.
  • Published: May 19, 2026
  • Posted at: 2026-05-19T11:47:12.000Z

Categories

Source

2merkato

Always verify against the original notice before bidding.

View original ↗
← Back to all tenders