የካፋ ልማት ማኅበር በደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ክልል በካፋ ዞን በቦንጋ ከተማ በማህበሩ የእንግዶች ማረፊያ ተቋም፣ በኃኪዮን የመኪናዎች ጥገናና ሰርቪስ ጋራዥ ግቢ ውስጥ እና በቦንጋ ከተማ በተለያዩ ቦታዎች የሚገኙ በተለያዩ ጊዜያት አገልግሎት ሲሰጡ የቆዩ አሮጌ ንብረቶችን በግልጽ ጨረታ አወዳድሮ መሸጥ ይፈልጋል
Description
ግልጽ ጨረታ ማስታወቂያ
የካፋ ልማት ማኅበር በደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ክልል በካፋ ዞን በቦንጋ ከተማ በማህበሩ የእንግዶች ማረፊያ ተቋም፣ በኃኪዮን የመኪናዎች ጥገናና ሰርቪስ ጋራዥ ግቢ ውስጥ እና በቦንጋ ከተማ በተለያዩ ቦታዎች የሚገኙ በተለያዩ ጊዜያት አገልግሎት ሲሰጡ የቆዩ አሮጌ ንብረቶችን በግልጽ ጨረታ አወዳድሮ መሸጥ ይፈልጋል።
የንብረቶችን መለያ በሚመለከት፣-
- ሎት-1 ያገለገሉ ተሽከርካሪዎች ማለትም ዲፌንደር መኪና፣ ማርቸዲስ መኪና፣ ዶዘር ወዘተ
- ሎት-2 የተለያዩ አሮጌ ብረታ ብረቶች ሲሆኑ መወዳደር የምትፈልጉ ተጫራቾች ማንነታችሁን የሚገልጽ የብሔራዊ ዲጂታል መታወቂያ/ፋይዳ ወይንም የቀበሌ መታወቂያ በመያዝ መወዳደር የምትችሉ መሆኑን እንገልጻለን።
በመሆኑም ከላይ በተገለፀው መሠረት የሎት -1 ተጫራቾች የባንክ ማስከበሪያ ሲፒኦ ብር 100,000 /አንድ መቶ ሺህ ብር/ እንዲሁም የሎት-2 ተጫራቾች ብር 30,000 /ሰላሳ ሺህ ብር/ የባንክ ማስከበሪያ ሲፒኦ ማቅረብ የሚጠበቅባቸው ሲሆን ተጫራቾች ይህ ጨረታ በአዲስ ዘመን ጋዜጣ ታትሞ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ለተከታታይ 15 የሥራ ቀናት በቦንጋ ከተማ በሚገኘው በካፋ ልማት ማህበር ሕንጻ 3ኛ ፎቅ ፋይናንስ ቢሮ በመገኘት የጨረታውን ዶክመንት በብር 500 ብር /አምስት መቶ ብር/ በመግዛት መወዳደር የምትችሉ መሆኑን እንገልጻለን።
ጨረታው በቀጣዩ በ16ኛው የሥራ ቀን ከጠዋቱ 4:30 ላይ ተጫራቾች ወይንም ሕጋዊ ወኪሎቻቸው በተገኙበት ይከፈታል።
ለበለጠ መረጃ በስልክ ቁጥር፡- 047 331 0420 ወይንም በሞባይል ቁጥር 09 17 53 43 81/ 09 11 59 68 29 በመደወል መጠየቅ የሚቻል መሆኑን እንገልጻለን።
የካፋ ልማት ማህበር
Tender details
- Deadline: 2026-06-04
- Publishing entity: Kefa Development Association
- Bid bond: በየሎቱ የተለያየ ነው
- Bid document price: 500.00 (አምስት መቶ ብር)
- Published: May 19, 2026
Categories
Source
2merkato
Always verify against the original notice before bidding.