የአሶሳ ጉምሩክ/መቅ/መቆ/ጣቢያ የተተው፣ የተወረሱ እና በኮንትሮባንድ መንገድ ሲንቀሳቀሱ ተይዘው የሚገኙ ዕቃዎች ባሉበት ሁኔታ በግልጽ ጨረታ አወዳድሮ ለመሸጥ ይፈልጋል
Description
ለመጀመሪያ ጊዜ የወጣ የግልጽ ጨረታ ማስታወቂያ
አሶሳ ጉ/መቅ/መቆ/ጣቢያ የተተው፣ የተወረሱ እና በኮንትሮባንድ መንገድ ሲንቀሳቀሱ በጊዘን ጉ/መቆ/ጣቢያ ተይዘው የሚገኙ ኮስሞቲክስ፤ ምግብ ነክ፤ አልባሳት ነክ ጫማ፤ ኤሌክትሮኒክስ ንጽሕና መጠበቂያ እና የቤት ውስጥ መገልገያ ዕቃዎች ባሉበት ሁኔታ ግንቦት 21/9/2018 ዓ.ም ከጠዋቱ 4፡00 ሰዓት ላይ አሶሳ ጉ/መቅ/መቆ/ጣቢያ ላይ በግልጽ ጨረታ አወዳድሮ ለመሸጥ ይፈልጋል።
በመሆኑም፡-
አሶሳ /ጉ/መቅመቆ ጣቢያ ለጨረታ በቀረቡት ዕቃዎች ላይ ለመወዳደር የሚፈልግ ማንኛውም ተጫራች በዘርፍ የፀናና የታደሰ ንግድ ፍቃድ፤ የግብር ከፋይ መለያ ቁጥር እና የዘመኑን ግብር የከፈለ ስለመሆኑ ከግብር ሰብሳቢ መ/ቤት የተሰጠ ማስረጃ (ክሊራንስ) ማቅረብ የሚችል ይህ ማስታወቂያ ከወጣበት ቀን ጀምሮ እስከ 20/9/2018 ዓ.ም ድረስ የማይመለስ 100 /አንድ መቶ ብር/ በመክፈል አሶሳ /ጉ/መቅመቆ ጣቢያ የጨረታ ሠነድ በመግዛት እና የጨረታ ማስከበሪያ (C.P.O) 5% ከመጫረቻ ሰነዱ ጋር አያይዞ በኤንቨሎፕ ወይም በፖስታ በማሸግ አሶሳ ጉ/መቅ/መቆ/ጣቢያ ለጨረታ በተዘጋጀው ሳጥን ውስጥ ማስገባት ይኖርበታል።
|
ተ.ቁ |
አሶሳ /ጉ/መቅ/ መቆ/ጣቢያ አይነት |
የጨረታው አይነት |
የንብረት መመልከቻ ቀን ማስታወቂያ ከወጣበት ከቀን 14/09/2018 እስከ 21/09/2018 ዓ.ም |
የጨረታ የመዝጊያ እና የመክፈቻ ቀንና ሰዓት |
|
1 |
አሶሳ /ጉ/መቅ/ መቆ/ጣቢያ አይነት |
ለመጀመሪያ ጊዜ ግልጽ ጨረታ |
ግንቦት 21/9/2018 3፡45 ተዘግቶ በዚያኑ ቀን 4፡00 ሰዓት ላይ አሶሳ /ጉ/መቅ/መቆ/ጣቢያ ላይ ይከፈታል |
ለተጨማሪ መረጃ በስልክ ቁጥር 25/15/74/48/31/64፤ 25/15/74/48/33/12 ደውለው መጠየቅ ይችላሉ።
የአሶሳ ጉምሩክ/መቅ/መቆ/ጣቢያ
Tender details
- Deadline: 2026-05-29
- Bid closing time: 09:45
- Bid opening: 2026-05-29 10:00
- Region: Beneshangul Gumuz
- Publishing entity: Assosa Customs Branch office
- Bid bond: 5%
- Bid document price: 100.00 /አንድ መቶ ብር/
- Published: May 22, 2026
- Posted at: 2026-05-22T07:28:36.000Z
Documents
Categories
Source
2merkato
Always verify against the original notice before bidding.