የአዳማ ሆስፒታል ሜዲካል ኮሌጅ የፅዳት እቃዎች፣ የፅህፈት መሳሪያዎች፣ የተለያዩ የደንብ ልብሶች እና የተለያዩ ደንብ ልብስ ስፌት ግልፅ ጨረታ ማወዳደር ይፈልጋል
Description
የጨረታ ማስታወቂያ
የአዳማ ሆስፒታል ሜዲካል ኮሌጅ በ2018 የበጀት ዓመት፡-
- የፅዳት እቃዎች ለመግዛት
- የፅህፈት መሳሪያዎች ለመግዛት
- የተለያዩ የደንብ ልብሶች ለመግዛት
- የተለያዩ ደንብ ልብስ ስፊት ግልፅ ጨረታ ማወዳደር ይፈልጋል።
በመሆኑም ከዚህ በታች የተዘረዘሩት መስፈርቶች የምታሟሉ ነጋዴዎች መወዳደር ትችላላችሁ።
- 2018 ዓ.ም የታደሰ ህጋዊ ንግድ ፍቃድ በዘርፉ ያላችሁ እንዲሁም የዘመኑን የመንግስት ግብር የከፈለ።
- ተጫራቾች የተጨማሪ እሴት ታክስ (VAT) ተመዝጋቢ ስለመሆን መረጃ ማቅረብ የሚችል።
- በገንዘብና ኢኮኖሚ ልማት ፅ/ቤት በአቅራቢነት ዝርዝር ውስጥ መመዝገባችሁን የሚያረጋግጥ መረጃ ማቅረብ የሚችሉ።
- ተጫራቾች የሚያቀርቡትን የጨረታ ሰነድ ኮፒና ኦርጅናል ለየብቻ በተለያየ ፖስታ ማሸግ አለባቸው።
- ተጫራቾች ያሸነፉበትን ዕቃ ግዥ መ/ቤት ድረስ በራሱ ወጪ ማቅረብ የሚችል።
- ስርዝ ድልዝ ያለው ፤ የማይታይ የጨረታ ሰነድ ወይም የዋጋ ዝርዝር ተቀባይት የለውም።
- ጨረታውን ካሸነፉ በኋላ የውል ማስከበሪያ የአሸነፉበትን ዋጋ 10% ማስያዝ የሚችል። ይህ ማስታወቂያ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ከኮሌጁ ግዥና ፋይናንስ የስራ ሂደት ክፍል ዘወትር በስራ ሰዓት የማይመለስ ለእያንዳንዱ 500/አምስት መቶ ብር/ በመክፈል የጨረታ ሰነዱን መውሰድ አለባቸው።
- የተለያዩ የደንብ ልብሶች ጨረታው የሚከፈተው በ01/10/2018 ከቀኑ 9፡30 ተጫራቾች /ህጋዊ ወኪሎቻቸው በተገኙበት ይከፈታል።
- የተለያዩ ደንብ ልብስ ስፊት ጨረታው የሚከፈተው በ02/10/2018 ከቀኑ 9፡30 ተጫራቾች /ህጋዊ ወኪሎቻቸው በተገኙበት ይከፈታል።
- የፅዳት እቃዎች ጨረታ የሚከፈተው በ1/10/2018 ከቀኑ 8:30 ተጫራቾች /ህጋዊ ወኪሎቻቸው በተገኙበት ይከፈታል።
- የፅህፈት መሳሪያዎች ጨረታ የሚከፈተው በ2/10/2018 ከቀኑ 8:30 ተጫራቾች/ህጋዊ ወኪሎቻቸው በተገኙበት ይከፈታል።
- ተጫራቾች የሚሞሉትን ዋጋ በመስሪያ ቤቱ ሰነድ ብቻ ላይ መሆን አለበት።
- ጨረታው ማስከበሪያ ለፅዳት እቃዎች, ለፅህፈት ማሳሪያዎች እና የተለያዩ የደንብ ልብሶች ለየብቻ 50,000 (ሃምሳ ሺ) ብር በባንክ የተረጋገጠ ሲፒኦ በCBE, CBO, እና በSinqe ባንክ ብቻ ማስያዝ የሚችል መሆን አለበት።
- መ/ቤቱ የተሻለ መንገድ ካገኘ ጨረታው በከፊልም ሆነ በሙሉ የመሰረዝ መብት የተጠበቀ ነው።
የአዳማ ሆስፒታል ሜዲካል ኮሌጅ
Tender details
- Deadline: 2026-06-09
- Bid closing time: 15:30
- Bid closing (note): የጨረታው መዝጊያ ቀን እና ሰዓት አልተገለጸም
- Bid opening: 2026-06-09 15:30
- Bid opening (note): የጨረታው መክፈቻ ቀንና ሰዓት የተለያየ ነው
- Region: Oromia
- Publishing entity: Adama Hospital Medical College
- Bid bond: ለየብቻ 50,000 (ሃምሳ ሺ) ብር
- Bid document price: 500.00 ብር ለእያንዳንዱ
- Published: May 24, 2026
- Posted at: 2026-05-25T14:47:24.000Z
- Buyer website: https://www.adamahmc.edu.et/
Documents
Categories
Source
2merkato
Always verify against the original notice before bidding.