የክሪስታል ቢዝነስ አክሲዮን ማህበር በየዓመቱ በሰኔ 30 ሂሳቡን የሚዘጋ ሲሆን፣ ከ2018 ዓ.ም እስከ 2020 ዓ.ም የድርጅቱን ሒሳብ በጨረታ አወዳድሮ ኦዲት ለማስደረግ ይፈልጋል

Description

የኦዲት ጨረታ ማስታወቂያ

ድርጅቱ በየዓመቱ በሰኔ 30 ሂሳቡን የሚዘጋ ሲሆን፣ ከ2018 ዓ.ም እስከ 2020 ዓ.ም የድርጅቱን ሒሳብ በጨረታ አወዳድሮ ኦዲት ለማስደረግ ይፈልጋል።

ስለዚህ ለመጫረት የምትፈልጉ የኦዲት ድርጅቶች (Audit firms) ከዚህ በታች የተጠቀሱትን በማሟላት እንድትወዳደሩ እንጋብዛለን።

ሀ. የኦዲተር የሙያ ማረጋገጫ፣

ለ. የታደሰ የንግድ ፈቃድ፣

ሐ. የዘመኑን ግብር ስለመክፈሉ መረጃ፣

መ. የግብር ከፋይ መለያ ቁጥር፣

ሠ. የተጨማሪ እሴት ታክስ (VAT) የምዝገባ የምስክር ወረቀት፣

ረ. ከኢትዮጵያ የሂሳብ አያያዝና ኦዲት ቦርድ (A.A.B.E) ፈቃድ ለመጫረት የምትፈልጉ ተወዳዳሪዎች የምትሰሩበትን ዋጋና የሚያስፈልገውን የጊዜ መጠን የሚገልጽ ፕሮፖዛል በታሸገ ኤንቨሎፕ አድርጋችሁ በካዲስኮ አዲስ ኢንዱስትሪ መንደር ብሎክ 4 በሚገኘው ቢሮአችን ይህ ማስታወቂያ በወጣበት በ5 የስራ ቀናት ውስጥ ማስገባት ትችላላችሁ።

ለበለጠ መረጃ

ስልክ ቁጥር፡- 0911816283/0911513895 በመደወል መጠየቅ ይቻላል።

የክሪስታል ቢዝነስ አክሲዮን ማህበር


Tender details

  • Deadline: 2026-06-04
  • Bid closing time: 17:00
  • Bid closing (note): ይህ ማስታወቂያ በወጣበት በ5 የስራ ቀናት ውስጥ
  • Bid opening: 2026-06-04 17:00
  • Bid opening (note): የጨረታ መክፈቻ ቀንና ሰዓት አልተገለፀም
  • Region: Addis Ababa
  • Publishing entity: Crystal business S.C
  • Published: May 30, 2026
  • Posted at: 2026-05-30T08:11:42.000Z

Categories

Source

2merkato

Always verify against the original notice before bidding.

View original ↗
← Back to all tenders