External audit and assurance

የንጋት ብርሃን አክሲዮን ማህበር ለቀጣይ (3) ሶስት ተከታታይ ዓመታት የሂሳብ ስራውን ኦዲት ለማስደረግ በጨረታ አወዳድሮ የኦዲት ስራ ማሰራት ይፈልጋል

Description

የውጪ ኦዲተር ጨረታ ማስታወቂያ

ድርጅታችን የንጋት ብርሃን አክሲዮን ማህበር መርካቶ ከአመዴ ገበያ ዝቅ ብሎ የሚገኝ ሲሆን ለቀጣይ (3) ሶስት ተከታታይ ዓመታት የሂሳብ ስራውን ኦዲት ለማስደረግ በጨረታ አወዳድሮ የኦዲት ስራ ማሰራት ይፈልጋል።

በመሆኑም የሚከተለውን ዝርዝር የሚያሟሉ በዚህ ስራ የተሰማሩ ህጋዊ ድርጅቶች መሳተፍ ይችላሉ።

1. የ2018 ዓ.ም የታደሰ የንግድ ፍቃድና የግብር ከፋይ መለያ ቁጥር (Tin Certificate) ማቅረብ የሚችሉ።

2. የ2018 ዓ.ም የታደሰ የስራ ፍቃድ ፋይናንሽያል እና ቴክኒካል ዶክመንት አብራችሁ እንድታስገቡ፣

3. ተጫራቾች ማስታወቂያው በጋዜጣ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ባሉት 10 ተከታታይ የስራ ቀናት ሰነዶቻችሁን በሰም በታሸገ ኤንቨሎፕ የንጋት ብርሃን አክሲዮን ማህበር መርካቶ ካመዴ ዝቅ ብሎ በሚገኘው ህናፃ 4ኛ ፎቅ በሚገኘው የቢሮ ቁጥር 402።

አክስዮኑ የተሻለ አማራጭ ካገኘ ጨረታውን በሙሉም ሆነ በከፊል የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው።
ለበለጠ መረጃ በስ.ቁ 09 33 11 75 75 ደውሎ መጠየቅ ይቻላል።
የንጋት ብርሃን አክስዮን ማህበር


Tender details

  • Deadline: 2026-06-11
  • Bid closing time: 17:00
  • Bid closing (note): ማስታወቂያው በጋዜጣ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ባሉት 10 ተከታታይ የስራ ቀናት
  • Bid opening: 2026-06-11 17:00
  • Bid opening (note): የጨረታ መክፈቻ ቀንና ሰአት አልተገለፀም
  • Region: Addis Ababa
  • Publishing entity: Yinigat Berhan S.C
  • Published on: Reporter (May 31, 2026)
  • Posted at: 2026-06-02T11:39:10.000Z
← Back to all tenders