የንጋት ብርሃን አክሲዮን ማህበር ለቀጣይ (3) ሶስት ተከታታይ ዓመታት የሂሳብ ስራውን ኦዲት ለማስደረግ በጨረታ አወዳድሮ የኦዲት ስራ ማሰራት ይፈልጋል
Description
የውጪ ኦዲተር ጨረታ ማስታወቂያ
ድርጅታችን የንጋት ብርሃን አክሲዮን ማህበር መርካቶ ከአመዴ ገበያ ዝቅ ብሎ የሚገኝ ሲሆን ለቀጣይ (3) ሶስት ተከታታይ ዓመታት የሂሳብ ስራውን ኦዲት ለማስደረግ በጨረታ አወዳድሮ የኦዲት ስራ ማሰራት ይፈልጋል።
በመሆኑም የሚከተለውን ዝርዝር የሚያሟሉ በዚህ ስራ የተሰማሩ ህጋዊ ድርጅቶች መሳተፍ ይችላሉ።
1. የ2018 ዓ.ም የታደሰ የንግድ ፍቃድና የግብር ከፋይ መለያ ቁጥር (Tin Certificate) ማቅረብ የሚችሉ።
2. የ2018 ዓ.ም የታደሰ የስራ ፍቃድ ፋይናንሽያል እና ቴክኒካል ዶክመንት አብራችሁ እንድታስገቡ፣
3. ተጫራቾች ማስታወቂያው በጋዜጣ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ባሉት 10 ተከታታይ የስራ ቀናት ሰነዶቻችሁን በሰም በታሸገ ኤንቨሎፕ የንጋት ብርሃን አክሲዮን ማህበር መርካቶ ካመዴ ዝቅ ብሎ በሚገኘው ህናፃ 4ኛ ፎቅ በሚገኘው የቢሮ ቁጥር 402።
አክስዮኑ የተሻለ አማራጭ ካገኘ ጨረታውን በሙሉም ሆነ በከፊል የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው።
ለበለጠ መረጃ በስ.ቁ 09 33 11 75 75 ደውሎ መጠየቅ ይቻላል።
የንጋት ብርሃን አክስዮን ማህበር
Tender details
- Deadline: 2026-06-11
- Publishing entity: Yinigat Berhan S.C
- Published: May 31, 2026
Documents
Categories
Source
2merkato
Always verify against the original notice before bidding.