የኢትዮጵያ አየር ትራፊክ ተቆጣጣሪዎች ማህበር ዓመታዊ የሒሳብ ኦዲት ማሰራት ስለፈለገ አግባብነት ያለው የስራ ፍቃድ እና የዘመኑን ግብር የከፈለ የሒሳብ ባለሙያ አወዳድሮ ማሰራት ይፈልጋል
Description
የኢትዮጵያ አየር ትራፊክ ተቆጣጣሪዎች ማህበር የጨረታ ማስታወቂያ
የኢትዮጵያ አየር ትራፊክ ተቆጣጣሪዎች ማህበር ዓመታዊ የሒሳብ ኦዲት ማሰራት ስለፈለገ አግባብነት ያለው የስራ ፍቃድ እና የዘመኑን ግብር የከፈለ የሒሳብ ባለሙያ አወዳድሮ ማሰራት ይፈልጋል።
ስለሆነም ይህ ማስታወቂያ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ለተከታታይ አምስት የሥራ ቀናት በድርጅቱ ቅጥር ግቢ በመገኘት በጨረታ መሳተፍ የሚቻል መሆኑን ያሳውቃል።
አድራሻ
የኢትዮጵያ ሲቪስ አቭዬሽን ባለስልስጣን ቅጥር ግቢ
ስልክ ቁጥር፡- 09 12 79 70 44/ 09 11 07 09 00
ኢ-ሜል፡- Eatca1988@Gmail.com
Tender details
- Deadline: 2026-06-12
- Bid closing time: 17:00
- Bid closing (note): ይህ ማስታወቂያ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ለተከታታይ አምስት የሥራ ቀናት
- Bid opening: 2026-06-12 17:00
- Bid opening (note): የጨረታ መክፈቻ ቀንና ሰዓት አልተገለፀም
- Region: Addis Ababa
- Publishing entity: የኢትዮጵያ አየር ትራፊክ ተቆጣጣሪዎች ማህበር
- Published: Jun 07, 2026
- Posted at: 2026-06-08T13:08:35.000Z
Documents
Categories
Source
2merkato
Always verify against the original notice before bidding.