የመኪና ሽያጭ የጨረታ ማስታወቂያ
Description
የጨረታ ማስታወቂያ
አፈ/ከሳሾች፦ እነ አቶ ተወልደ ተክላይ ገ/ቂርቆስ 9 ሰዎች
አፈ/ተከሳሽ፦ አቶ ገ/ሄር ኪዳኑ በየነ
በመካከላቸው ያለው የአፈፃፀም ክርክር በአፈ/ተከሳሽ ባለቤታቸው የሆኑ ወ/ሮ ክንድሓፍቲ ካሕሳይ ስም ተመዝግቦ የሚገኝ አውቶሞቢል መኪና ሰሌዳ ቁጥር ትግ-02-03453 ሞዴል MXAA54L-ANXGB፣ ቻንሲ ቁጥር JTM43FV10D067327 የሆነ በመቐለ ከተማ ፖሊስ ፅሕፈት ቤት ግቢ ውስጥ የምትገኝ መነሻ ዋጋ ብር 935,046.03 (ዘጠኝ መቶ ሰላሳ አምስት ሺህ አርባ ስድስት ብር ከ03/100) በግልፅ ጨረታ እንዲሸጥ ፍርድ ቤት ስላዘዘ ልትጫረቱ የምትፈልጉ ለ19/10/2018 ዓ/ም ጠዋት ከ3:00 ሰዓት እስከ 6:00 ሰዓት በግልፅ ጨረታ ስለሚሸጥ በዚያን ቀንና ቦታ ተገኝታችሁ እንድትጫረቱ ጨረታ ያሸነፈ ደግሞ 25% ወዲያው ገቢ እንዲያደርግ ቀሪው ብር ደግሞ በ15 ቀን ውስጥ ገቢ አድርጎ እንዲጨርስ የስም ማዛወሪያ በዚህ ጨረታ ባሸነፈ ተጫራች የሚከፍል መሆኑን የትግራይ ክልል ጠቅላይ ፍርድ ቤት ፍታብሄር ችሎት አዟል።
በትግራይ ብሄራዊ ክልል መንግስት የጠቅላይ ፍርድ ቤት ፍታብሄር ችሎት
Tender details
- Deadline: 2026-06-26
- Publishing entity: Tigray Region Supreme Court
- Published: Jun 09, 2026
Categories
Source
2merkato
Always verify against the original notice before bidding.