ኤድና ፋውንዴሽን ከታህሳስ 30/2017 ዓ.ም. እስከ ሰኔ 30/2018 ዓ.ም ፕሮጀክት እና የዋናው ቢሮ ሃሳብ እና ተያያዥ አፈፃፀሞች ማስመርመር ይፈልጋል

Description

የኦዲት ስራ ጨረታ ማስታወቂያ

ድርጅታችን ኤድና ፋውንዴሽን ከታህሳስ 30/2017 ዓ.ም እስከ ሰኔ 30/2018 ዓ.ም ፕሮጀክት እና የዋናው ቢሮ ሃሳብ እና ተያያዥ አፈፃፀሞች ማስመርመር ይፈልጋል።

በመሆንም የሚከተሉትን የሚያማሉ ተጫራቾች በጨረታው መሳተፍ ይችላሉ።

  1. በፊዴራል ደረጃ የተመዘገበ በሙያው ሂሳብ በመርመር ልምድ ያለው የግብር ከፋይ ሰርተፊኬት ቫት ተመዝጋቢ ለዘመኑ የታደሰ ፍቃድ ያለው።
  2. የሚሰራበትን ዋጋናየሚያጠናቅቅበትን ጊዜ በመግለፅ በመቀሌ ሓድነት ክፍለ ከተማ ቀበሌ 18 ማምስፎርማምስ አጠገብ በሚገኝ ጽ/ቤታችን ማስታወቂያው ከወጣበት ቀን ጀምሮ በ10 ቀናቶች ውስጥ ሰነዶችን ማቅረብ ይቻላል።

ድርጅቱ ጨረታውን በከፊልም ሆነ በሙሉ የመሰረዝ መብት አለው።

ተጨማሪ ማብራርያውን ጽ/ቤታችን ደረስ በመምጣት መውሰድ ይቻላል።

ለበለጠ መረጃ፥ ስልክ ቁጥር 09 14 74 10 06/ 09 11 67 08 38

ኤድና ፋውንደሽን የዘለቄታ በጎ አድራጎት ድርጅት

/ኤፋዘበድ/


Tender details

  • Deadline: 2026-06-20
  • Publishing entity: Edna Foundation
  • Published: Jun 11, 2026

Categories

Source

2merkato

Always verify against the original notice before bidding.

View original ↗
← Back to all tenders