ኤቢሲ ኃላፊነቱ የተወሰነ የግል ማህበር ተሽከርካሪዎች ባሉበት ሁኔታ በግልጽ ጨረታ አወዳድሮ መሸጥ ይፈልጋል
Description
ያገለገሉ ተሽከርካሪዎች ሽያጭ ጨረታ
የጨረታ ቁጥር 1/2018 ዓ.ም
ኤቢሲ ኃላፊነቱ የተወሰነ የግል ማህበር ለኪራይ ከሚገለገልባቸው ተሽከርካሪዎች መካከል ከዚህ በታች አይነታቸው የተዘረዘሩትን 92 (ዘጠና ሁለት) እንደሆነ የተገለጹትን ተሽከርካሪዎች ባሉበት ሁኔታ በግልጽ ጨረታ አወዳድሮ መሸጥ ይፈልጋል።
|
ተ.ቁ |
የተሽከርካሪው |
የተመረተበት ዘመን እ.ኤ.አ |
|
|
ዓይነት |
የተሸከርካሪ ስም |
||
|
1 |
ኪያ |
ፒካንቶ |
2007 |
|
2 |
ኪያ |
ሪዮ |
2007 |
|
3 |
ኪያ |
ሴራቶ |
2007 |
|
4 |
ኪያ |
ኦፕቲማ |
2007 |
|
5 |
ኪያ |
ስፖርቴጅ |
2007 |
|
6 |
ኪያ |
ካርኒቫል |
2007 |
|
7 |
ሐዮንዳይ |
ሚኒቫን |
2007 |
|
10 |
ፎቶን |
ሌግዠሪ |
2007 |
|
11 |
ፎቶን |
ቪ አይ ፒ |
2007 |
|
12 |
ፎቶን |
ቤሲክ |
2007 |
|
13 |
ኒሳን |
ኒሳን ሰኒ |
2007 |
በዚሁ መሠረት ተጫራቾች የሚከተሉትን መስፈርቶች ማሟላት ይጠበቅባችዋል።
- የጨረታውን ደንብና የተሽከርካሪዎቹን ዝርዝር የያዘውን ሰነድ ቦሌ መድኃኒዓለም ቤተክርስቲያን ከኤድናሞል ወደታች ወረድ ብሎ ከሐርመኒ ሆቴል ፊት ለፊት ከሚገኘው የድርጅቱ ጽ/ቤት የማይመለስ 2000 (ሁለት ሺህ ብር) በመክፈል ከሰኔ 08/ 2018 ዓ.ም ጀምሮ እስከ ሰኔ 20/ 2018 ዓ.ም ድረስ ዘወትር በሥራ ቀናት ጠዋት ከ2፡30 እስከ 6፡30 ከሰዓት በኋላ ደግሞ ከ7፡30 እስከ 11፡00 ሰዓት መግዛት ይቻላል።
- ተሽከርካሪዎቹን ገርጂ አየር ማረፊያ ፊት ለፊት በሚገኘው የድርጅቱ የመኪና ማቆሚያ NTO ግቢ ውስጥ በመገኘት በተዘጋጀው ፕሮግራም መመልከት ይቻላል።
- ተጫራቾች የሚገዙበትን ዋጋ ከጨረታ ሰነዱ ጋር በተያያዘው የዋጋ ማቅረቢያ ቅጽ በዋናው ሰነድ ላይ ካሰፈሩ በኋላ የጨረታ ማስከበሪያና ሌሎች አስፈላጊ ሰነዶች በፖስታ በማሸግ እና በኤንቨሎፑ ላይ ስማቸውን በመጻፍ ሰነዱን መመለስ ይጠበቅባቸዋል፡፡
- የጨረታ ሰነዱን እስከ ሰኔ 20 ቀን 2018 ዓ.ም በድርጅቱ ጽ/ቤት ለዚሁ በተዘጋጀው ሳጥን ውስጥ ከፍ ሲል በተራ ቁጥር 1 በተጠቀሰው የሥራ ሰዓት አስመዝግበው ማስገባት ይኖርባቸዋል።
- ጨረታው ተጫራቾች ወይም ሕጋዊ ወኪሎቻቸው በተገኙበት ሰኞ ሰኔ 23 ቀን 2018 ዓ.ም ከጠዋቱ 4፡00 ሰዓት ላይ ይከፈታል።
- ተጫራቾች ለበለጠ መረጃ በስልክ ቁጥር 011661-04-04 ወይም በሞባይል ቁጥሮች 0930 29 39 23 /09 30 07 13 61 መጠቀም ይችላሉ።
- ድርጅቱ (ሻጭ) የተሻለ ዘዴ ካገኘ ጨረታውን በማንኛውም ጊዜ በከፊልም ሆነ በሙሉ የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው።
ኤቢሲ ኃላፊነቱ የተወሰነ የግል ማህበር
Tender details
- Deadline: 2026-06-27
- Bid closing time: 17:00
- Bid opening: 2026-06-30 10:00
- Region: Addis Ababa
- Publishing entity: ABC PLC
- Bid document price: 2000.00 ብር
- Published: Jun 16, 2026
- Posted at: 2026-06-16T08:42:43.000Z
Documents
Categories
Source
2merkato
Always verify against the original notice before bidding.