ጅማ ጉ/ቅ/ጽ/ቤት ኤሌክትሮኒክስ እና ኮስሞቲክስ ነክ ዕቃዎች በሐራጅ ጨረታ አወዳድሮ ለመሸጥ ይፈልጋል

Description

ለመጀመሪያ ጊዜ የወጣ የሐራጅ

ጨረታ ማስታወቂያ

ጅማ ጉምሩክ ቅ/ጽ/ቤት በሕገ-ወጥ መንገድ ሲንቀሳቀሱ ተይዘው በጉምሩክ ቁጥጥር ስር የዋሉ እንዲሁም የተተውና የተወረሱ ሆኖ በጅማ ጉ/ቅ/ጽ/ቤት መጋዘን ውስጥ የሚገኙ ኤሌክትሮኒክስ እና ኮስሞቲክስ ነክ ዕቃዎች ሰኔ 20/2018 ከጠዋቱ 4፡00 ሰዓት ላይ በጅማ ጉ/ቅ/ጽ/ቤት ላይ በሐራጅ ጨረታ አወዳድሮ ለመሸጥ ይፈልጋል።

በመሆኑም፦

1. በቅርንጫፍ ጽ/ቤታችን በጨረታ የቀረቡት ኤሌክትሮኒክስ ነክ እና ኮስሞቲከስ ዕቃዎች ላይ ለመወዳደር የሚፈልጉ ማንኛውም ተጫራች በዘርፍ የፀናና የታደሰ ንግድ ፍቃድ ያለው፤የግብር ከፋይ መለያ ቁጥር እና የዘመኑን ግብር የከፈለ ስለመሆኑ ከግብር ሰብሳቢ መ/ቤት የተሰጠ ማስረጃ (ከሊራንስ) በማቅረብ መወዳደር የሚችል ይህ ማስታወቂያው ከወጣበት ቀን ጀምሮ እስከ 19/10/2017 ዓ.ም ድረስ የማይመለስ 100 /አንድ መቶ/ ብር በመክፈል ከጅማ ጉምሩክ ቅ/ጽ/ቤት የጨረታ ሠነድ በመግዛት  እና የጨረታ ማስከበሪያ (CPO) 50,000 ብር በጅማ ጉ/ቅ/ጽ/ቤት ስም በባንክ በማስያዝ ወደ ጅማ ጉ/ቅ/ጽ/ቤት በመሄድ መመዝገብ ይኖርበታል።

.

የቅ//ቤቱ ስም

የጨረታው ዓይነት

የንብረት መመልከቻ ቀን ማስታቂያ ከወጣበት ቀን

የጨረታ የሚካሄድበት ቀንና

1

ጅማ ///ቤት

 

የሐራጨረታ

 

15/10/2018 እስከ 19/10/2018  ዓ.ም.

ሰኔ 20/2018 4:00 ሰዓት ላይ በጅማ ///ቤት ላይ ይካሄዳል፡፡

 ለበለጠ መረጃ በስልክ ቁጥር 047-211-62 87 ደውለው መጠየቀ ይችላሉ፡፡

በጉምሩክ ኮሚሽን የጅማ ጉምሩክ ቅ/ጽ/ቤት


Tender details

  • Deadline: 2026-06-27
  • Bid closing time: 10:00
  • Bid opening: 2026-06-27 10:00
  • Region: Oromia
  • Publishing entity: ጅማ ጉምሩክ ቅ/ጽ/ቤት
  • Bid bond: 50,000 ብር
  • Bid document price: 100.00 ብር
  • Published: Jun 22, 2026
  • Posted at: 2026-06-23T08:45:38.000Z

Categories

Source

2merkato

Always verify against the original notice before bidding.

View original ↗
← Back to all tenders