አሶሳ ጉ/መቅ/መቆ/ጣቢያ የተተዉ፣ የተወረሱ እና በኮንትሮባንድ መንገድ ሲንቀሳቀሱ በጊዘን ጉ/መቆ/ጣቢያ ተይዘው የሚገኙ አልባሳት ነክ፣ ጫማ ነክ ባሉበት ሁኔታ ሰኔ 24/10/2018 ከጠዋቱ 4:00 ሰዓት ላይ አሶሳ ጉ/መቅ/መቆ/ጣቢያ ላይ በሀራጅ ጨረታ አወዳድሮ ለመሸጥ ይፈልጋል
Description
ለመጀመሪያ ጊዜ የወጣ የሀራጅ ጨረታ ማስታወቂያ
አሶሳ ጉ/መቅ/መቆ/ጣቢያ የተተዉ፣የተወረሱ እና በኮንትሮባንድ መንገድ ሲንቀሳቀሱ በጊዘን ጉ/መቆ/ጣቢያ ተይዘው የሚገኙ አልባሳት ነክ፣ ጫማ ነክ ባሉበት ሁኔታ ሰኔ 24/10/2018 ከጠዋቱ 4:00 ሰዓት ላይ አሶሳ ጉ/መቅ/መቆ/ጣቢያ ላይ በሀራጅ ጨረታ አወዳድሮ ለመሸጥ ይፈልጋል።
በመሆኑም፡-
2. አሶሳ ጉ/መቅመቆ ጣቢያ በጨረታ በቀረቡት ዕቃዎች ሳይ ለመወዳደር የሚፈልግ ማንኛውም ተጫራች በዘርፉ የፀናና የታደሰ ንግድ ፍቃድ፤የግብር ከፋይ መለያ ቁጥር እና የዘመኑን ግብር የከፈለ ስለመሆኑ ከግብር ሰብሳቢ መ/ቤት የተሰጠ ማስረጃ (ከሊራንስ) ማቅረብ የሚችል ይህ ማስታወቂያ ከወጣበት ቀን ጀምሮ እስከ 24/10/2018 ዓ.ም ድረስ የማይመለስ 100 /አንድ መቶ ብር/ በመክፈል አሶሳ ጉ/መቅ/መቆ/ጣቢያ የጨረታ ሠነድ በመግዛት እና የጨረታ ማስከበሪያ (C.PO) 150,000 ብር ከመጫረቻ ሰነዱ ጋር አያይዞ በኢንቨሎፕ ወይም በፖስታ በማሸግ አሶሳ ጉ/መቅ/መቆጣቢያ ለጨረታ በተዘጋጀው ሳጥን ውስጥ ማስገባት ይኖርበታል።
|
ተ.ቁ |
አሶሳ ጉ/መቅ/መቆ/ጣቢያ |
የጨረታው አይነት |
የንብረት መመልከቻ ቀን ማስታወቂያው ከወጣበት ቀን 20/10/2018 ዓ.ም እስከ 25/10/2018 ዓ.ም |
የጨረታ የመዝጊያ እና የመክፈቻ ቀንና ሰዓት |
|
1 |
አሶሳ ጉ/መቅ/መቆ/ጣቢያ |
የመጀመርያ ጊዜ ሀራጅ ጨረታ |
ሰኔ 24/10/2018 3፡45 ተዘግቶ በዚያኑ ቀን 4፡00 ሰዓት ላይ አሶሳ ጉ/መቅ/መቆ ጣቢያ ላይ ይካሄዳል |
ለተጨማሪ መረጃ በስልክ ቁጥር፡- 0923 556 208 ፤25/15/74/48/33/12 ደውለው መጠየቅ ይችላሉ።
በጅማ ጉ/ቅ/ጽ/ቤት የአሶሳ መቅረጫና መቆጣጠሪያ ጣቢያ
Tender details
- Deadline: 2026-07-01
- Bid closing time: 09:45
- Bid opening: 2026-07-01 10:00
- Region: Beneshangul Gumuz
- Publishing entity: በጅማ ጉምሩክ ቅ/ጽ/ቤት አሶሳ ጉ/መቅ/መቆ/ጣቢያ
- Bid bond: 150,000.00 ብር
- Bid document price: 100.00 ብር
- Published: Jun 27, 2026
- Posted at: 2026-06-27T08:22:53.000Z
Documents
Categories
Source
2merkato
Always verify against the original notice before bidding.