የብርሃን ወንጌል መጥምቃውያን ቤተክርስቲያን የልማት ድርጅት ከሐምሌ 2017 - ሰኔ 2018 ዓ.ም የተሰራውን ሂሳብ በኦዲተሮች ዓመታዊ ምርመራ ማስደረግ ይፈልጋል
Description
የኦዲት ጨረታ ማስታወቂያ
የብርሃን ወንጌል መጥምቃውያን ቤተክርስቲያን የልማት ድርጅት የተባለ ግብረሰናይ ድርጅት በስሩ ያሉትን ፕሮጀክቶችና የዋናው መ/ቤቱን ከሐምሌ 2017 - ሰኔ 2018ዓ.ም የተሰራውን ሂሳብ በኦዲተሮች ዓመታዊ ምርመራ ማስደረግ ይፈልጋል።
በመሆኑም ተወዳዳሪው ኦዲት ድርጅት የሚያስፈልጉትን ሕጋዊ መስፈርቶች በማሟላት፡-
- የኦዲት ሥራውን የሚሰራበትን ዋጋ፤
- ሥራውን አጠናቆ የሚያስረክብበትን ቀን፤
- ከአዲስ አበባ ውጪ ላሉ ፕሮጀክቶች ለመስራት የአበል ዋጋ፤ በመግለፅ በስም በታሸገ ፖስታ ይህ ማስታወቂያ በወጣ በተከታታይ ባሉት አስር(10) ቀናት ዘወትር በሥራ ሰዓት ቄራ ጎፋ ማዞሪያ) በሚገኘው የኢትዮጵያ ብርሃነ ወንጌል ዋና ጽ/ቤት ሂሳብ ክፍል እንዲያቀርብ ይጋብዛል።
ለበለጠ መረጃ፡
011-466-4125/0911-683-123/011-466-8410
ብርሃነ ጠንጌል መጥምቃውያን
ቤተክርስቲያን የልማት ድርጅት
Tender details
- Deadline: 2026-07-08
- Bid closing time: 17:00
- Bid closing (note): ይህ ማስታወቂያ በወጣ በተከታታይ ባሉት አስር(10) ቀናት ዘወትር በሥራ ሰዓት
- Bid opening: 2026-07-08 17:00
- Bid opening (note): የጨረታ መክፈቻ ቀንና ሰዓት አልተገለጸም
- Region: Addis Ababa
- Publishing entity: Berhane Wongel Baptist Church Development Organization (BWCDO)
- Published: Jun 29, 2026
- Posted at: 2026-06-30T10:44:03.000Z
Documents
Categories
Source
2merkato
Always verify against the original notice before bidding.