External audit and assurance
ብቅላል አክሲዮን ማህበር ዓመታዊ የሂሳብ ሪፖርት ኦዲት የሚሰሩ ድርጅቶችን አወዳድሮ መቅጠር ይፈልጋል
External audit and assuranceAccounting and Auditing, Accounting System DesignAmharic
Addis Ababa
More tags
Description
የኦዲት ጨረታ ማስታወቂያ
ብቅላል አክሲዮን ማህበር ዓመታዊ የሂሳብ ሪፖርት (ኦዲት/ የሚሰሩ ድርጅቶችን አወዳድሮ መቅጠር የሚፈልግ ሲሆን በዘርፉ ህጋዊ ፈቃድ ያለው እና መስፈርቶቹን የምታሟሉ ድርጅቶች በአክሲዮን ማህበሩ በቦሌ ክ/ከተማ ወረዳ 13 ገርጂ ጊዮርጊስ የገበያ ሱቆች ውስጥ የሚገኘውን ጽ/ቤት የቢሮ ቁጥር 41 በመገኘት ጨረታው በጋዜጣ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ያሉትን 5/አምስት/ ተከታታይ ቀናት መወዳደር የምትችሉ መሆኑን እንገልጻለን።
ለተጨማሪ መረጃ በስልክ ቁጥር ፦ 09 16 93 01 1/ 09 06 62 64 80 ይጠይቁን
ብቅላል አክሲዮን ማህበር
Tender details
- Deadline: 2026-07-04
- Bid closing time: 17:00
- Bid closing (note): በጋዜጣ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ያሉትን 5/አምስት/ ተከታታይ ቀናት
- Bid opening: 2026-07-04 17:00
- Bid opening (note): የጨረታ መክፈቻ ቀንና ሰአት አልተገለፀም
- Region: Addis Ababa
- Publishing entity: Beklal Share Company
- Published on: Addis Zemen (Jun 30, 2026)
- Posted at: 2026-06-30T14:16:03.000Z