ብቅላል አክሲዮን ማህበር ዓመታዊ የሂሳብ ሪፖርት ኦዲት የሚሰሩ ድርጅቶችን አወዳድሮ መቅጠር ይፈልጋል
Description
የኦዲት ጨረታ ማስታወቂያ
ብቅላል አክሲዮን ማህበር ዓመታዊ የሂሳብ ሪፖርት (ኦዲት/ የሚሰሩ ድርጅቶችን አወዳድሮ መቅጠር የሚፈልግ ሲሆን በዘርፉ ህጋዊ ፈቃድ ያለው እና መስፈርቶቹን የምታሟሉ ድርጅቶች በአክሲዮን ማህበሩ በቦሌ ክ/ከተማ ወረዳ 13 ገርጂ ጊዮርጊስ የገበያ ሱቆች ውስጥ የሚገኘውን ጽ/ቤት የቢሮ ቁጥር 41 በመገኘት ጨረታው በጋዜጣ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ያሉትን 5/አምስት/ ተከታታይ ቀናት መወዳደር የምትችሉ መሆኑን እንገልጻለን።
ለተጨማሪ መረጃ በስልክ ቁጥር ፦ 09 16 93 01 1/ 09 06 62 64 80 ይጠይቁን
ብቅላል አክሲዮን ማህበር
Tender details
- Deadline: 2026-07-04
- Bid closing time: 17:00
- Bid closing (note): በጋዜጣ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ያሉትን 5/አምስት/ ተከታታይ ቀናት
- Bid opening: 2026-07-04 17:00
- Bid opening (note): የጨረታ መክፈቻ ቀንና ሰአት አልተገለፀም
- Region: Addis Ababa
- Publishing entity: Beklal Share Company
- Published: Jun 30, 2026
- Posted at: 2026-06-30T14:16:03.000Z
Documents
Categories
Source
2merkato
Always verify against the original notice before bidding.