ጥሪት ማይክሮ ፋይናንስ ተቋም አ.ማ. ተሽከርካሪ በግልፅ ጨረታ አወዳድሮ ለመሸጥ ይፈልጋል
Description
ጥሪት ማይክሮ ፋይናንስ ተቋም አ.ማ
የሐራጅ ማስታወቂያ ቁጥር ጥሪት 01/2018
ጥሪት ማይክሮ ፋይናንስ ተቋም አ.ማ በአዋጅ ቁ.97/90/98/90/1147/11 እና በተሰጠው ስልጣን መሰረት ቀጥሎ የቀረበውን ንብረት በግልፅ ጨረታ አወዳድሮ ለመሸጥ ይፈልጋል።
|
ተ.ቁ |
የተበዳሪው ስም |
የንብረት አስያዥ ስም |
አበዳሪው ቅ/ፍ |
የተሽከርካሪ ሁኔታ |
ንብረቱ የሚገኝበት ቦታ
|
የጨረታ መነሻ ዋጋ
|
ጨረታው የሚከናወንበት ጊዜ |
|||||
|
የተሽከርካሪው ዓይነት |
የሞተር ቁጥር |
የሻንሲ ቁጥር |
የሰሌዳ ቁጥር |
የተመረተበት አመተ ምህረት |
ቀን |
ሰዓት |
||||||
|
1 |
በረከት ወርቁ አለማየሁ |
በረከት ወርቁ አለማየሁ
|
አቃቂ |
ዳማስ |
DA4650* 4400024-11 |
LKDB152374D839587 |
አአ-02-54327
|
2004 |
ሳፋሪ የፌዴራል ፍርድ ቤት ፌት ለፌት 4E ህንጻ ግቢ ውስጥ |
288,064.63
|
ሀምሌ 11 ቀን 2018 ዓ.ም.
|
4:00-5:00
|
|
2 |
አብርሃምጌጡ መኮንን እና ሰለሞን መስፍን |
አብርሃምጌጡ መኮንን |
ሰሚት |
ቪትዝ
|
1SZ-0007837
|
SCP10-3012659
|
አአ-03-B39055
|
2001 |
ሳፋሪ የፌዴራል ፍርድ ቤት ፌት ለፌት 4E ህንጻ ግቢ ውስጥ |
502,354.65
|
ሀምሌ 11 ቀን 2018 ዓ.ም.
|
5:00-6:00
|
ማሳሰቢያ
- ተጫራቾች የጨረታ መነሻ ዋጋ 1/4ኛውን ወይም ሃያ አምስት በመቶ (25%) በባንክ የተረጋገጠ የክፍያ ሰነድ (CPO) በማቅረብ መወዳደር ይችላሉ:: በጨረታ ለተሸነፉ ተጫራቾች ያስያዙት ገንዘብ/ሲፒኦ ወዲያውኑ ተመላሽ ይደረጋል።
- የጨረታው አሸናፊ ቀሪውን ገንዘብ በ15 (አስራ አምስት) ቀናት ውስጥ አጠናቆ መክፈል ይኖርበታል:: ባይከፍል ግን የሐራጁ ውጤት ተሰርዞ ያስያዘው ገንዘብ አይመለስትም።
- ንብረቱ በገዢው ስም አንዲዞር ተቋሙ ለሚመለከተው መንግስታዊ አካል ደብዳቤ ይፅፋል።
- ጨረታ የሚካሄደው ሰሚት ሳፋሪ የፌዴራል የመጀመሪያ ደረጃ ፍርድ ለሚ ኩራ ምድብ ችሎት ፊት ለፊት በሚገኘው 4E ህንጻ ህንጻ 2ኛ ፎቅ ላይ በሚገኘው የተቋሙ ዋና መ/ቤት ላይ በሚገኘው አዳራሽ ውስጥ ነው።
- የስም ማዘዋወሪያ ክፍያና ሌሎች ገዥ አንዲከፍላቸው በህግ የተወሰኑ ታክስና ግብሮችን ገዢው/ የጨረታ አሸናፊው ይከፍላል::
- ተቋሙ የተሻለ አማራጭ ካገኘ በጨረታ አይገደድም።
- ንብረቱን ልማት የሚፈልጉ ተጫራቾች ንብረቱ በሚገኝበት አድራሻ ጨረታው ከሚደረግበት 5 ቀናት በፊት ጀምሮ በስራ ሰአት መጎብኘት ይችላል።
ለበለጠ ማብራሪያ በስ.ቁ 0932948888 ወይም 0937648888 ወይም 0911028554 ደውለው መጠየቅ ይችላሉ።
Tender details
- Deadline: 2026-07-18
- Bid closing time: 12:00
- Bid closing (note): የሐራጁ መዝጊያ ሰዓት የተለያየ ነው
- Bid opening: 2026-07-18 12:00
- Bid opening (note): የሐራጁ መክፈቻ ሰዓት የተለያየ ነው
- Region: Addis Ababa
- Publishing entity: TIRIT MICRO FINANCE INSTITUTION
- Bid bond: 25%
- Published: Jul 05, 2026
- Posted at: 2026-07-06T12:57:56.000Z
Documents
Categories
Source
2merkato
Always verify against the original notice before bidding.