የኢትዮጵያ እስልምና ጉዳዮች ጠቅላይ ም/ቤት ከ2018 ጀምሮ ለ3 ዓመት በኮንትራት የኦዲት ስራ ለማሰራት ይፈልጋል
Description
የኦዲት ሥራ የጨረታ ማስታወቂያ
የኢትዮጵያ እስልምና ጉዳዮች ጠቅላይ ም/ቤት ከ2018 ጀምሮ ለ3 ዓመት በኮንትራት የኦዲት ስራ ለማሰራት ይፈልጋል።
ስለሆነም ከዚህ በታች የተገለፁትን መስፈርት የምታሟሉ
ተጫራቾች፡-
ሰርቲፋይድ ቻርተርድ አካውንታንት የሆነችና ህጋዊ የሙያ ፈቃድ ያለው/ት፣
ህጋዊ የሥራ ፈቃድ ያለው/ት የዘመኑን ግብር የከፈለ/ች ይህ ማስታወቂያ ከወጣበት ቀን ጀምሮ 10 የሥራ ቀናት ዉስጥ ፋይናንሻልና ቴክኒካል ፕሮፓዛላችሁን በሰምበታሸገ ኤንቨሎፕ ለኢ/እ/ጉ/ጠ/ም/ቤት ማቅረብ የምትችሉ መሆኑን እናሳውቃለን፡፡
ተቋሙ የተሻለ አማራጭ ካገኘ ጨረታውን በሙሉ ወይም በከፊል የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ መሆኑን እያሳወቅን፤ ጨረታው የሚከፈተው ሰኔ 30/2018 ከቀኑ 5፡00 መሆኑን እንገልፃለን፡፡
የኢ/እ/ጉ/ጠ/ም/ቤት
አድራሻ፡- ጦር ኃይሎች ሆላንድ ኤምባሲ አጠገብ
ለበለጠ መረጃ:- ስልክ ቁጥር 09 11 10 98 99
Tender details
- Deadline: 2026-07-16
- Bid closing time: 17:00
- Bid closing (note): ይህ ማስታወቂያ ከወጣበት ቀን ጀምሮ 10 የሥራ ቀናት ዉስጥ
- Bid opening: 2026-07-16 17:00
- Bid opening (note): ሰኔ 30/2018 ከቀኑ 5፡00
- Region: Addis Ababa
- Publishing entity: Ethiopian Muslim Affairs General Council
- Published: Jul 05, 2026
- Posted at: 2026-07-06T13:48:07.000Z
Documents
Categories
Source
2merkato
Always verify against the original notice before bidding.