ሚህ ለወጣቶች የበጎ አድራጎት ማህበር እ.ኤ.አ ከሐምሌ 1, 2025 - ሰኔ 30, 2026 ያለውን ገቢ እና ወጪ በውጭ ኦዲተር ማስመርመር (ኦዲት ማስደረግ) ይፈልጋል

Description

የኦዲት አገልግሎት ማስታወቂያ

 (Vacancy for Audit Service)

ሚህ ለወጣቶች የበጎ አድራት ማህበር በሲቪል ማህበረሰብ ድርጅቶች ባለስልጣን እውቅናተሰጥቶት የሚሰራ ሀገር በቀል ድርጅት ነው፡፡ በሌላ በኩልም ድርጅቱ እ.ኤ.አ ከሐምሌ 1, 2025 - ሰኔ 30, 2026 ያለውን ገቢ እና ወጪ በውጭ ኦዲተር ማስመርመር (ኦዲት ማስደረግ) ይፈልጋል። በመሆኑም እውቅናና የታደሰ ፈቃድ ያላችሁ የኦዲት ተቋማት የፋይናንስ እና የቴክኒክ ፕሮፖዛል ይህ ማስታወቂያ በጋዜጣው ከወጣበት ቀን ጀምሮ ባሉት 7 የስራ ቀናት ማስገባት የሚችሉ መሆኑን እንገልፃለን።

ኢ-ሜይል፡ mihlewetatoch@gmail.com

ስልክ ቁጥር፡ +251-930-621136(+251-912-771659)

ሚህ ለወጣቶች የበጎ አድራት ማህበር


Tender details

  • Deadline: 2026-07-17
  • Bid closing time: 17:00
  • Bid closing (note): ይህ ማስታወቂያ በጋዜጣው ከወጣበት ቀን ጀምሮ ባሉት 7 የስራ ቀናት
  • Bid opening: 2026-07-17 17:00
  • Bid opening (note): የጨረታ መክፈቻ ቀንና ሰዓት አልተገለጸም
  • Region: Addis Ababa
  • Publishing entity: ሚህ ለወጣቶች የበጎ አድራት ማህበር
  • Published: Jul 10, 2026
  • Posted at: 2026-07-10T07:28:16.000Z

Categories

Source

2merkato

Always verify against the original notice before bidding.

View original ↗
← Back to all tenders