በአብክመ ጠቅላይ ፍ/ቤት በደ/ጎን/አስ/ዞን ከፍተኛ ፍ/ቤት ተሽከርካሪ /መኪና/ መሸጥ ይፈልጋል
Description
የአፈ/ከሳሽ..... እነ ፍስሃ መብሬ
የአፈ/ተከሳሽ ......ሳምሶን ቸርነት መንገድ ስራ ድርጅት
መካከል ስለአለው የአፈፃፀም ክርክር ጉዳይ የሰሌዳ ቁጥር ኢት 03-A16331 የሞተር ቁጥር WD61569210707015607 የሻንሲ ቁጥር LZZ5ELNB5MA 907328 የሆነውንና በአፈ/ተከሳሽ ስም የተመዘገበውን ተሽከርካሪ /መኪና/ በጨረታ ፍርድ ቤቱ ሊሸጥ ስለሆነ መነሻ ዋጋውን 615714404 /ስድስት ሚሊየን አንድ መቶ አምሳ ሰባት ሺህ አንድ መቶ አርባ አራት ብር ከዐ4 ሳንቲም/ መነሻ እንዲሁም ጨረታው የሚከናወነው ሐምሌ 10 ቀን 2018 ዓ.ም በክምር ድንጋይ ወረዳ ዘበራ ከሚገኘው ሳምሶን ቸርነት የመንገድ ስራ ድርጅት መኪናው ባለበት ሲሆን የጨረታ አሸናፊው የአሸነፈበትን 1/4 ወዲያውኑ በመ/ቤቱ አካውንት ገቢ ያደርጋል ገቢ አድርጎ ደረሰኝ ይዞ ለቀጠሮ ለሃምሌ 13/2018 ዓ.ም ደ/ጎ/ዞ/ከፍ/ፍ/ቤት እንዲቀርብ ሲል ፍ/ቤቱ አዟል።
በአብክመ ጠቅላይ ፍ/ቤት
በደ/ጎን/አስ/ዞን ከፍተኛ ፍ/ቤት
Tender details
- Deadline: 2026-07-17
- Publishing entity: South Gondar Administration Zone Higher Court
- Published: Jul 12, 2026
Categories
Source
2merkato
Always verify against the original notice before bidding.