በአብክመ ጠቅላይ ፍ/ቤት በደ/ጎን/አስ/ዞን ከፍተኛ ፍ/ቤት ተሽከርካሪ /መኪና/ መሸጥ ይፈልጋል

Description

የአፈ/ከሳሽ..... እነ ፍስሃ መብሬ

የአፈ/ተከሳሽ ......ሳምሶን ቸርነት መንገድ ስራ ድርጅት

መካከል ስለአለው የአፈፃፀም ክርክር ጉዳይ የሰሌዳ ቁጥር ኢት 03-A16331 የሞተር ቁጥር WD61569210707015607 የሻንሲ ቁጥር LZZ5ELNB5MA 907328 የሆነውንና በአፈ/ተከሳሽ ስም የተመዘገበውን ተሽከርካሪ /መኪና/ በጨረታ ፍርድ ቤቱ ሊሸጥ ስለሆነ መነሻ ዋጋውን 615714404 /ስድስት ሚሊየን አንድ መቶ አምሳ ሰባት ሺህ አንድ መቶ አርባ አራት ብር ከዐ4 ሳንቲም/ መነሻ እንዲሁም ጨረታው  የሚከናወነው ሐምሌ 10 ቀን 2018 ዓ.ም በክምር ድንጋይ ወረዳ ዘበራ ከሚገኘው ሳምሶን ቸርነት የመንገድ ስራ ድርጅት መኪናው ባለበት ሲሆን የጨረታ አሸናፊው የአሸነፈበትን 1/4 ወዲያውኑ በመ/ቤቱ አካውንት ገቢ ያደርጋል ገቢ አድርጎ ደረሰኝ ይዞ ለቀጠሮ ለሃምሌ 13/2018 ዓ.ም ደ/ጎ/ዞ/ከፍ/ፍ/ቤት እንዲቀርብ ሲል ፍ/ቤቱ አዟል።

በአብክመ ጠቅላይ ፍ/ቤት

በደ/ጎን/አስ/ዞን ከፍተኛ ፍ/ቤት


Tender details

  • Deadline: 2026-07-17
  • Publishing entity: South Gondar Administration Zone Higher Court
  • Published: Jul 12, 2026

Categories

Source

2merkato

Always verify against the original notice before bidding.

View original ↗
← Back to all tenders