ዓባይ ባንክ ያገለገሉ ዕቃዎችን ባሉበት ሁኔታ በጨረታ አወዳድሮ ለመሸጥ ይፈልጋል
Description
ዓባይ ባንክ አ.ማ
ያገለገሉ እቃዎች ሽያጭ ጨረታ – ማስታወቂያ ቁጥር ዓባይ 01- 2026-27
ዓባይ ባንክ ያገለገሉ ዕቃዎችን ባሉበት ሁኔታ በጨረታ አወዳድሮ ለመሸጥ ይፈልጋል። ስለሆነም ተጫራቾች ከዚህ በታች በተጠቀሱት እቃዎች በጨረታው የተጠቀሱ ቅድመ ሁኔታዎችን በሟሟላት መወዳደር ይችላሉ።
|
ተ.ቁ |
የእቃው አይነት |
መለኪያ |
ብዛት |
የጨረታ ማስከበሪያ የብር መጠን |
|
1 |
የተለያዩ የቢሮ ፈርኒቸሮች |
በጥቅል |
በጥቅል |
75,000 |
|
2 |
ኮምፒውተር |
በቁጥር |
133 |
100,000 |
|
ሲስተም ዩኒት/ሞኒተር |
በቁጥር |
129 |
25,000 |
|
|
3 |
ዩፒኤስ (UPS)፣Power Stabilizer |
በጥቅል |
በጥቅል |
5,000 |
|
4 |
ፕሪንተር |
በቁጥር |
112 |
25,000 |
|
5 |
ፋክስ ማሽን |
በቁጥር |
11 |
5,000 |
|
6 |
ፎቶ ኮፒ ማሽን |
በቁጥር |
47 |
10,000 |
|
7 |
ስካነር፣ ካሜራ ስካነር እና ቼክ ስካነር |
በጥቅል |
በጥቅል |
5,000 |
|
8 |
የብር መቁጠሪያ ማሽን |
በጥቅል |
በጥቅል |
5,000 |
|
9 |
ጄነሬተር |
በቁጥር |
22 |
7,000 (ለአንድ ጄነሬተር) |
|
10 |
የጥበቃ ቤት |
በቁጥር |
25 |
100,000 |
|
11 |
የተለያዩ እቃዎች፡- የኤሌትሪካል ካልኩሌተር፣ ቡሎር ማሽን፣ ቬንትሌሽን ፋን፣ የውሃ ማጣሪያ እና የመሳሰሉት |
በጥቅል |
በጥቅል |
5,000 |
|
12 |
የተለያዩ እቃዎች፡- ፋይል ካቢኔት፣አልሙኒየም ፓርቲሺን እና በር፣ካውንተር እና ዲክስን ሴልፋ |
በጥቅል |
በጥቅል |
10,000 |
|
13 |
የተለያዩ የመኪና ጎማዎች፣ የመኪና ባትሪ እና የመኪና መለዋወጫ |
በጥቅል |
በጥቅል |
5,000 |
1. ተጫራቾች የጨረታ ሰነዱን የማይመለስ ብር 200 /ሁለት መቶ/ በዓባይ ባንክ ዓብይ ቅርንጫፍ በመክፈልና ደረሰኙን በመያዝ ባምቢስ ኖክ ማደያ ፊት ለፊት በሚገኘው ዝቋላ ኮምፕሌክስ 8ኛ ፎቅ ከግዥና ንብረት አስተዳደር ዲፓርትመንት ማስታወቂያው ከወጣበት ቀን ጀምሮ እስከ ሐምሌ 20 ቀን 2018 ዓ.ም ድረስ ዘወትር በስራ ስዓት ከሰኞ እስከ አርብ ጠዋት 2፡00- 6፡00፣ ከስዓት በኋላ ከ7፡00-11፡00 እንዲሁም ቅዳሜ ጠዋት 2፡00-6፡00 ማግኘት ይችላሉ።
2. ተጫራቾች የሚጫረቱትን ዕቃዎች ዋጋ በመሙላት በሰም በታሸገ ኤቨሎፕ ማስታወቂያው በጋዜጣ ከወጣበት ቀን ጀምሮ እስከ ሐምሌ 20 ቀን 2018 ዓ.ም ከቀኑ 8፡30 ሰዓት ድረስ በባንኩ ዋናው መ/ቤት ባምቢስ ኖክ ማደያ ፊት ለፊት ዝቋላ ኮምፕሌክስ 8ኛ ፎቅ ግዥና ንብረት አስተዳደር ዲፓርትመንት ለዚሁ በተዘጋጀው የጨረታ ሳጥን ማስገባት ይኖርባቸዋል።
3. በተራ ቁጥር 2 ላይ ለጨረታ የቀረቡት ዕቃዎች (Desktop Computer) የባንኩ መረጃ ለመጠበቅ ሲባል ሃርድ ድራይቨ እና ራም (Hard Drive እና RAM) ከዕቃዎቹ ላይ በማውጣት ለጨረታ የቀረቡ ናቸው።
4. ጨረታው ሐምሌ 20 ቀን 2018 ዓ.ም ከቀኑ 8፡30 ሰዓት ተዘግቶ በዚያው ዕለት 9፡00 ሰዓት ተጫራቾች ወይም ተወካዮች በተገኙበት ይከፈታል።
5. ተጫራቾች ለጨረታ ማስከበሪያ የባንክ ክፍያ ማዘዣ (C.P.O) በሰንጠረዥ በቀረበው የብር መጠን መሰረት ማስያዝ ይኖርባቸዋል።
6. ተጫራቾች የሚጫረቱትን ዋጋ ተጨማሪ እሴት ታክስ (VAT) 15% ጨምሮ ማቅረብ ይኖርባቸዋል።
7. ተጨማሪ እሴት ታክስ እና ሌሎች ገዢ እንዲከፍላቸው በሕግ የተወሰኑ ክፋያዎችን ገዥ (የጨረታው አሸናፊ) ይከፍላል።
8. አሸናፊ የሚሆነው ተጫራች ያሸነፈበትን ገንዘብ በ10/አስር/ቀናት ውስጥ ከፍሎ ንብረቶችን ከመጋዘን ላይ ማንሳት ይኖርበታል።
9. ባንኩ የተሻለ አማራጭ ካገኘ ጨረታውን በከፊልም ሆነ በሙሉ የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው።
ለበለጠ መረጃ በስልክ ቁጥር +251-11 557 1529/+251-11 554 9741 በመደወል መጠየቅ ይችላሉ።
“ዓባይ- የታላቅነት ምንጭ!”
Tender details
- Deadline: 2026-07-27
- Publishing entity: Abay Bank
- Bid bond: በየሎቱ የተለያየ ነው
- Bid document price: 200 (ሁለት መቶ ብር)
- Published: Jul 12, 2026
Categories
Source
2merkato
Always verify against the original notice before bidding.