የኢትዮጵያ የጉዞ ወኪሎች ማህበር ከሐምሌ 1/2017 ዓ.ም. እስከ ሰኔ 30/2018 ዓ.ም ያለውን ገቢና ወጪ ሂሳብ ሠርቶ፣ ኦዲት አድርጎ የሚያስረክብ የታወቀ ባለሙያ ይፈልጋል
Description
የጨረታ ማስታወቂያ
የኢትዮጵያ የጉዞ ወኪሎች ማህበር ከሐምሌ 1/2017 ዓ.ም እስከ ሰኔ 30/2018ዓ.ም ያለውን ገቢና ወጪ ሂሳብ ሠርቶ፣ ኦዲት አድርጎ የሚያስረክብ የታወቀ ባለሙያ ይፈልጋል።
ከላይ የተጠቀሰውን የሂሳብ ሥራና ኦዲት የሚሰራ ባለሙያ የሚሰራበትን ዋጋና የማስረከቢያ ጊዜ በመጥቀስ፣ ጨረታውን ለማህበሩ ጽ/ቤት በ5 ቀን ውስጥ ማቅረብ ይችላል።
አድራሻ፦ የኢትዮጵያ ሠራተኞች ማህበር ኮንፌደሬሽን 8ኛ ፎቅ
የቢሮ ቁጥር -816
ስልክ፡- 09 05 56 67 56/ 011 550 4966/ 09 17 86 05 25
የኢትዮጵያ የጉዞ ወኪሎች ማህበር
Tender details
- Deadline: 2026-07-18
- Bid closing time: 17:00
- Bid closing (note): በ5 ቀን ውስጥ
- Bid opening: 2026-07-18 17:00
- Bid opening (note): የጨረታ መክፈቻ ቀንና ሰዓት አልተገለፀም
- Region: Addis Ababa
- Publishing entity: የኢትዮጵያ የጉዞ ወኪሎች ማህበር
- Published: Jul 14, 2026
- Posted at: 2026-07-14T07:52:48.000Z
Documents
Categories
Source
2merkato
Always verify against the original notice before bidding.