የኢትዮጵያ የጉዞ ወኪሎች ማህበር ከሐምሌ 1/2017 ዓ.ም. እስከ ሰኔ 30/2018 ዓ.ም ያለውን ገቢና ወጪ ሂሳብ ሠርቶ፣ ኦዲት አድርጎ የሚያስረክብ የታወቀ ባለሙያ ይፈልጋል

Description

የጨረታ ማስታወቂያ

የኢትዮጵያ የጉዞ ወኪሎች ማህበር ከሐምሌ 1/2017 ዓ.ም እስከ ሰኔ 30/2018ዓ.ም ያለውን ገቢና ወጪ ሂሳብ ሠርቶ፣ ኦዲት አድርጎ የሚያስረክብ የታወቀ ባለሙያ ይፈልጋል።

ከላይ የተጠቀሰውን የሂሳብ ሥራና ኦዲት የሚሰራ ባለሙያ የሚሰራበትን ዋጋና የማስረከቢያ ጊዜ በመጥቀስ፣ ጨረታውን ለማህበሩ ጽ/ቤት በ5 ቀን ውስጥ ማቅረብ ይችላል

አድራሻ፦ የኢትዮጵያ ሠራተኞች ማህበር ኮንፌደሬሽን 8ኛ ፎቅ

የቢሮ ቁጥር -816

ስልክ፡- 09 05 56 67 56/ 011 550 4966/ 09 17 86 05 25

የኢትዮጵያ የጉዞ ወኪሎች ማህበር


Tender details

  • Deadline: 2026-07-18
  • Bid closing time: 17:00
  • Bid closing (note): በ5 ቀን ውስጥ
  • Bid opening: 2026-07-18 17:00
  • Bid opening (note): የጨረታ መክፈቻ ቀንና ሰዓት አልተገለፀም
  • Region: Addis Ababa
  • Publishing entity: የኢትዮጵያ የጉዞ ወኪሎች ማህበር
  • Published: Jul 14, 2026
  • Posted at: 2026-07-14T07:52:48.000Z

Categories

Source

2merkato

Always verify against the original notice before bidding.

View original ↗
← Back to all tenders