የኢትዮጵያ ዲያስፖራ ማህበር ለ2018 ዓ.ም. የበጀት ዘመን የሂሳብ ኦዲት ሥራ ለማከናወን ፍላጎት ያላቸውን የተፈቀደላቸው ቻርተርድ ሰርቲፋይድ ኦዲተር (Chartered Certified Auditor) ድርጅቶች ይጋብዛል

Description

የኦዲት ሥራ ማስታወቂያ

የኢትዮጵያ ዲያስፖራ ማህበር ለ2018 ዓ.ም. የበጀት ዘመን የሂሳብ ኦዲት ሥራ ለማከናወን ፍላጎት ያላቸውን የተፈቀደላቸው ቻርተርድ ሰርቲፋይድ ኦዲተር (Chartered Certified Auditor) ድርጅቶች ይጋብዛል።

ስለዚህ ፍላጎት ያላቸው የኦዲት ድርጅቶች የቴክኒክና የፋይናንስ ፕሮፖዛላቸውን ከዘመኑ የታደሰ የሙያ ፈቃድ ጋር በታሸገ ፖስታ በማቅረብ፣ ይህ ማስታወቂያ ከወጣበት ቀን ጀምሮ በ5 የሥራ ቀናት ውስጥ በሥራ ሰዓት ወደ ማህበሩ ዋና መሥሪያ ቤት እንዲያስገቡ ወይም በ tigi.solina@gmail.com ኢሜል አድራሻ መላክ የሚችሉ መሆኑን እናሳውቃለን፡፡

ማህበሩ ጨረታውን በከፊልም ሆነ በሙሉ የመሰረዝ መብቱን ያስጠብቃል።

ለተጨማሪ መረጃ፡ ስልክ፦ 0911 681199,

0115 153336 ወይም 0925 384288

አድራሻ፦ መሥሪያ ቤታችን በአዲስ አበባ፣ በአምባሳደር ሲኒማና በዋናው ፖስታ ቤት መካከል፣ ኪዳኔ ሕንፃ 5ኛ ፎቅ ላይ ይገኛል።


Tender details

  • Deadline: 2026-07-20
  • Bid closing time: 17:00
  • Bid closing (note): ይህ ማስታወቂያ ከወጣበት ቀን ጀምሮ በ5 የሥራ ቀናት
  • Bid opening: 2026-07-20 17:00
  • Bid opening (note): የጨረታ መክፈቻ ቀንና ሰዓት አልተገለፀም
  • Region: Addis Ababa
  • Publishing entity: Ethio Diaspora Grand Mall S.C
  • Buyer address: ኢትዮ ዲያስፖራ ግራንድ ሞል አክስዮን ማህበር፤ ጌቱ ኮሜርሻል ሴንተር 5ኛ ፎቅ ቢሮ ቁጥር 513 (ቦሌ አፍሪካ ጎዳና፣ ከኦሎምፕያ አደባባይ ወረድ ብሎ, ኒው ዮርክ ካፌ ፊት ለፊት)
  • Published: Jul 15, 2026
  • Posted at: 2026-07-15T08:53:35.000Z

Categories

Source

2merkato

Always verify against the original notice before bidding.

View original ↗
← Back to all tenders