ብርሃን ቫይረሱ በደማቸው የሚገኝ የሴቶች እና የህፃናት ማህበር ድርጅት ከሐምሌ 01/2017 ሰኔ 30/2018 ዓ/ም ድረስ ያለውን የ1 ዓመት ሒሳብ ማስመርመር ይፈልጋል

Description

ማስታወቂያ

ብርሃን ቫይረሱ በደማቸው የሚገኝ የሴቶች እና የህፃናት ማህበር ድርጅት ከሐምሌ 01/2017 ሰኔ 30/2018 ዓ/ም ድረስ ያለውን የ1 ዓመት ሒሳብ ማስመርመር ስለሚፈልግ የዘመኑ ግብር የከፈለና የታደሰ ሕጋዊ ፈቃድ ያለው የኦዲት ድርጅት ይህ ማስታወቂያ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ባሉት ሰባት የስራ ቀናት ውስጥ በፖስታ ሳጥን ቁጥር ወንጂ ቅርንጫፍ ወንጂ ወረዳ ወንጂ ከተማ ካጅማ በኢንቨሎፕ በታሸገ ፖስታ የምታስረክቡትን ዋጋ እና የምታስረክቡበትን ጊዜ ጠቅሳችሁ ገቢ እንድታደርጉ እንጠይቃለን።

ለበለጠ መረጃ 0911 537 805 / 0970 068 068

ብርሃን ቫይረሱ በደማቸው የሚገኝ የሴቶች እና የህፃናት ማህበር


Tender details

  • Deadline: 2026-07-25
  • Publishing entity: ብርሃን ቫይረሱ በደማቸው የሚገኝ የሴቶችና የሕፃናት ማህበር
  • Published: Jul 18, 2026

Categories

Source

2merkato

Always verify against the original notice before bidding.

View original ↗
← Back to all tenders