ብርሃን ቫይረሱ በደማቸው የሚገኝ የሴቶች እና የህፃናት ማህበር ድርጅት ከሐምሌ 01/2017 ሰኔ 30/2018 ዓ/ም ድረስ ያለውን የ1 ዓመት ሒሳብ ማስመርመር ይፈልጋል
Description
ማስታወቂያ
ብርሃን ቫይረሱ በደማቸው የሚገኝ የሴቶች እና የህፃናት ማህበር ድርጅት ከሐምሌ 01/2017 ሰኔ 30/2018 ዓ/ም ድረስ ያለውን የ1 ዓመት ሒሳብ ማስመርመር ስለሚፈልግ የዘመኑ ግብር የከፈለና የታደሰ ሕጋዊ ፈቃድ ያለው የኦዲት ድርጅት ይህ ማስታወቂያ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ባሉት ሰባት የስራ ቀናት ውስጥ በፖስታ ሳጥን ቁጥር ወንጂ ቅርንጫፍ ወንጂ ወረዳ ወንጂ ከተማ ካጅማ በኢንቨሎፕ በታሸገ ፖስታ የምታስረክቡትን ዋጋ እና የምታስረክቡበትን ጊዜ ጠቅሳችሁ ገቢ እንድታደርጉ እንጠይቃለን።
ለበለጠ መረጃ 0911 537 805 / 0970 068 068
ብርሃን ቫይረሱ በደማቸው የሚገኝ የሴቶች እና የህፃናት ማህበር
Tender details
- Deadline: 2026-07-25
- Publishing entity: ብርሃን ቫይረሱ በደማቸው የሚገኝ የሴቶችና የሕፃናት ማህበር
- Published: Jul 18, 2026
Categories
Source
2merkato
Always verify against the original notice before bidding.