ካፒታል ኃ/የተ/መሰ/የገንዘብ ቁጠባ እና ብድር ህብረት ሥራ ማህበር የ2018 በጀት ዓመት ከ01/11/2017 እስከ 30/10/2018 የሂሳብ ኦዲት /Financial Audit/ በህግ በተደነገገው መሠረት ኦዲት ለማድረግ ብቁ የሆኑ የውጭ ኦዲተሮችን በግልጽ ጨረታ ይጋብዛል

Description

ለኦዲት አገልግሎት የወጣ የጨረታ ማስታወቂያ

ካፒታል ኃ/የተ/መሰ/የገንዘብ ቁጠባ እና ብድር ህብረት ሥራ ማህበር የ2018 በጀት ዓመት ከ01/11/2017 እስከ 30/10/2018 የሂሳብ ኦዲት /Financial Audit/ በህግ በተደነገገው መሠረት ኦዲት ለማድረግ ብቁ የሆኑ የውጭ ኦዲተሮችን በግልጽ ጨረታ ይጋብዛል።

1. መስፈርቶች

  • ፈቃድ፡ የኢትዮጵያ ሂሳብ አያያዝና ኦዲት ቦርድ (AABE) ማረጋገጫ ያለው።
  • ብቃት፡ በህብረት ሥራ ማህበራት አዋጅ እና መመሪያ መሠረት ኦዲት ለማድረግ ብቁ የሆነ።
  • ልምድ፡ በተመሳሳይ ተቋማት የኦዲት ስራ ቢያንስ 4 ዓመት ልምድ ያለው።
  • ህጋዊነት፡ የታደሰ ንግድ ፈቃድ እና የዘመኑን ግብር የከፈለ።
  • ነጻነት፡ ከማህበሩ ጋር የጥቅም ግጭት የሌለበት፤ የማህበሩ ቦርድ አባል እና ሰራተኛ ያልሆነ።
  • የኦዲት ሪፖርት እና አስተያያየት (Management letter) ማቅረብ የሚችልና የኦዲት ሪፖርቱን ለጠቅላላ ጉባኤ አቅርቦ ማጸደቅ የሚችል።

2. የሚፈለጉ ሰነዶች

  • የንግድና የሙያ ፈቃድ፣ TIN ኮፒ።
  • ቴክኒካል ፕሮፖዛል (የስራ እቅድ እና የጊዜ ሰሌዳ)።
  • ፋይናንሻል ፕሮፖዛል (ዋጋ እና የአከፋፈል ሁኔታ)።
  • የባለሙያዎች የትምህርትና የስራ ልምድ ማስረጃ።
  • የቀድሞ ስራዎችን የሚገልጽ ማጣቀሻ ምስክር ወረቀት።

3. የጨረታ አቀራረብ

  • የመጨረሻ ቀን፡ ማስታወቂያው ከወጣበት ቀን ጀምሮ 7 ተከታታይ ቀናት።
  • ማቅረቢያ ቦታ፡ አዲስ አበባ፣ ቦሌ አትላስ፣ አዲስ ሴንቼሪ ሪል እስቴት፣ 8ኛ ፎቅ።
  • ለበለጠ መረጃ ስልክ፡ 0952285009 ወይም 0909535479

ካፒታል ኃ/የተ/መሰ/የገንዘብ ቁጠባ እና ብድር ህብረት ሥራ ማህበር


Tender details

  • Deadline: 2026-07-25
  • Bid closing time: 17:00
  • Bid closing (note): ማስታወቂያው ከወጣበት ቀን ጀምሮ 7 ተከታታይ ቀናት
  • Bid opening: 2026-07-25 17:00
  • Bid opening (note): የጨረታ መክፈቻ ቀንና ሰዓት የተለያየ ነው
  • Region: Addis Ababa
  • Publishing entity: ካፒታል ኃ/የተ/መሰ/የገንዘብ ቁጠባ እና ብድር ህብረት ሥራ ማህበር
  • Published: Jul 19, 2026
  • Posted at: 2026-07-20T07:54:00.000Z

Categories

Source

2merkato

Always verify against the original notice before bidding.

View original ↗
← Back to all tenders