ውድ የአረጋውያን በጎ አድራጎት ማህበር የ2018 በጀት ዓመት በውጪ ኦዲተር ማስመርመር ይፈልጋል
Description
ማስታወቂያ
ውድ የአረጋውያን በጎ አድራጎት ማህበር የ2018 በጀት ዓመት በውጪ ኦዲተር ማስመርመር ይፈልጋል።
ስለሆነም ህጋዊ ፈቃድ ያላቸውና የዘመኑን ግብር የከፈሉ ኦዲተሮች ማስታወቂያው በጋዜጣ ከወጣበት ቀን ጀምሮ በ5 ተከታታይ የሥራ ቀናት በድርጅቱ በመገኘት የሥራውን መጠን በመመልከት የሚያስከፍሉትን ገንዘብና የማስረከቢያ ቀን በመግለጽ መወዳደር ይችላሉ።
አድራሻችን ፡ ን/ስ/ላ/ክ/ከ ወረዳ 02 የቤት ቁጥር 1126
ስ.ቁጥር 09-11-23-47-22 / 09 10-62-70-26
ውድ የአረጋውያን በጎ አድራጎት ማህበር
Tender details
- Deadline: 2026-07-24
- Bid closing time: 17:00
- Bid closing (note): ማስታወቂያው በጋዜጣ ከወጣበት ቀን ጀምሮ በ5 ተከታታይ የሥራ ቀናት
- Bid opening: 2026-07-24 17:00
- Bid opening (note): የጨረታው መክፈቻ ቀንና ሰዓት አልተገለፀም
- Region: Addis Ababa
- Publishing entity: Wid Elderly Charity Society
- Buyer address: ኮልፌ ቀራኒዮ ወረዳ 05 የቤት ቁጥር 793 የቀድሞ 3 ቁጥር ማዞሪያ
- Published: Jul 20, 2026
- Posted at: 2026-07-21T07:29:17.000Z
Documents
Categories
Source
2merkato
Always verify against the original notice before bidding.