ዳሞት የልማት ማሕበር የ2018 ዓ.ም. በጀት ዓመት የፋይናንስ ክንውን የሒሳብ ምርመራ በውጭ ኦዲተር ማስመርመር ይፈልጋል
Description
የሒሳብ ምርመራ ጨረታ ማስታወቂያ
ዳሞት የልማት ማሕበር የ 2018 ዓ.ም በጀት ዓመት የፋይናንስ ክንውን የሒሳብ ምርመራ በውጭ ኦዲተር ማስመርመር ይፈልጋል። በዚሁም መሰረት በሒሳብ ምርመራ መስክ ሕጋዊ የታደሰ የንግድ ፈቃድ ያላችሁ ድርጅቶች በጨረታው መሳተፍ የምትችሉ መሆኑን እናሳውቃለን።
የጨረታ ሰነዶቻችሁን በስራ ቀን እስከ ነሐሴ 08 ቀን 2018 ዓ.ም ከቀኑ 6፡00 ድረስ ብቻ ለጽ/ቤቱ ገቢ እንድታደርጉ ተጋባዛችኋል።
አድራሻ፡- ፒያሳ፡ቸርችል ጎዳና ኤም ኬ ቢዝነስ ሴንተር 2ኛ ፎቅ
ቢሮ ቁጥር 2-10
ስልክ 09-18-70-99-46
ዳሞት የልማት ማሕበር
Tender details
- Deadline: 2026-08-14
- Bid closing time: 12:00
- Bid opening: 2026-08-14 12:00
- Bid opening (note): የጨረታ መክፈቻ ቀንና ሰዓት አልተገለፀም
- Region: Addis Ababa
- Publishing entity: Damot Development Association
- Published: Jul 21, 2026
- Posted at: 2026-07-21T09:03:13.000Z
Documents
Categories
Source
2merkato
Always verify against the original notice before bidding.