ዳሞት የልማት ማሕበር የ2018 ዓ.ም. በጀት ዓመት የፋይናንስ ክንውን የሒሳብ ምርመራ በውጭ ኦዲተር ማስመርመር ይፈልጋል

Description

የሒሳብ ምርመራ ጨረታ ማስታወቂያ

ዳሞት የልማት ማሕበር የ 2018 ዓ.ም በጀት ዓመት የፋይናንስ ክንውን የሒሳብ ምርመራ በውጭ ኦዲተር ማስመርመር ይፈልጋል። በዚሁም መሰረት በሒሳብ ምርመራ መስክ ሕጋዊ የታደሰ የንግድ ፈቃድ ያላችሁ ድርጅቶች በጨረታው መሳተፍ የምትችሉ መሆኑን እናሳውቃለን።

የጨረታ ሰነዶቻችሁን በስራ ቀን እስከ ነሐሴ 08 ቀን 2018 ዓ.ም ከቀኑ 6፡00 ድረስ ብቻ ለጽ/ቤቱ ገቢ እንድታደርጉ ተጋባዛችኋል።

አድራሻ፡- ፒያሳ፡ቸርችል ጎዳና ኤም ኬ ቢዝነስ ሴንተር 2ኛ ፎቅ

ቢሮ ቁጥር 2-10

ስልክ 09-18-70-99-46

ዳሞት የልማት ማሕበር


Tender details

  • Deadline: 2026-08-14
  • Bid closing time: 12:00
  • Bid opening: 2026-08-14 12:00
  • Bid opening (note): የጨረታ መክፈቻ ቀንና ሰዓት አልተገለፀም
  • Region: Addis Ababa
  • Publishing entity: Damot Development Association
  • Published: Jul 21, 2026
  • Posted at: 2026-07-21T09:03:13.000Z

Categories

Source

2merkato

Always verify against the original notice before bidding.

View original ↗
← Back to all tenders