External audit and assurance
ምዕራብ ሸማቾች ኃ/የተ/የህ/ሥራ ኅብረት (ዩኒየን) የ2018 ዓ.ም አመታዊ ሙሉ የፋይናንስ እና የስራ አመራር ቦርድ ኦዲት በግልፅ ጨረታ አወዳድሮ ማሰራት ይፈልጋል
Description
ግልፅ የጨረታ ማስታወቂያ
ምዕራብ ሸማቾች ኃ/የተ/የህ/ሥራ ኅብረት (ዩኒየን) የ2018 ዓ.ም አመታዊ ሙሉ የፋይናንስ እና የስራ አመራር ቦርድ ኦዲት በግልፅ ጨረታ አወዳድሮ ማሰራት ይፈልጋል ፡፡
ተጫራቾች ማሟላት ያለባቸው መስፈርቶች፡-
- ከኢትዮጵያ ሂሳብ አያያዝ እና ኦዲት ቦርድ ሂሳብ ለመመርመር
የሚያስችል የሙያ ፍቃድ ያገኘ እና የሙያ ፍቃድ ማረጋገጫ ሰርተፍኬት ማቅረብ የሚችል
- ከፌዴራል ህብረት ሥራ ኮሚሽን በሂሳብ ምርመራ የተደራጀ ማስረጃ ማቅረብ የሚችል ፣
- የታደሰ ንግድ ፈቃድ እና አስፈላጊ ሰነድ ያሟላ፣
- የዋጋ ማቅረቢያ ሰነድ ኦርጅናል
የጨረታ ሰነድ የሚገኝበት ቦታ፡-
በድርጅቱ ጽ/ቤት አየር ጤና አዲሱ ወረዳ 01 አስተዳደር ቢሮ አጠገብ
- ስልክ ቁጥር 09-13-83-54-11/09-11-12-69-26
የጨረታ ሰነድ ማስረከቢያ ቀን ፡-
- 6 ተከታታይ የሥራ ቀናት ሆኖ ሐምሌ 21 ቀን 2018 ዓ/ም ከቀኑ 8፡00 ያበቃል፡፡
ጨረታው የሚከፈትበት ቀን ፦
- ሐምሌ 26 ቀን 2018 ዓ/ም ጠዋት 4፡00 ተጫራቾች በተገኙበት
ማሳሰቢያ፡ ኅብረቱ የተሻለ አማራጭ ካገኘ ጨረታውን በከፊልም ሆነ ሙሉ ለሙሉ የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው፡፡
ምዕራብ ሸማቾች ኃ/የተ/የህ/ሥራ ኅብረት (ዩኒየን)
Tender details
- Deadline: 2026-08-02
- Bid closing time: 10:00
- Bid closing (note): 6 ተከታታይ የሥራ ቀናት ሆኖ ሐምሌ 21 ቀን 2018 ዓ/ም ከቀኑ 8፡00 ያበቃል
- Bid opening: 2026-08-02 10:00
- Bid opening (note): ሐምሌ 26 ቀን 2018 ዓ/ም ጠዋት 4፡00
- Region: Addis Ababa
- Publishing entity: Merab Shemachoch Private Limited Company
- Published on: Addis Zemen (Jul 26, 2026)
- Posted at: 2026-07-27T07:26:47.000Z