Disposal, scrap and surplus sales

በአብክመ በምስ/ጎ/ዞን የሉማሜ ከተማ አስተዳደር ገንዘብ ጽ/ቤት ያገለገሉ ብረታ ብረት፣ የተሽርካሪ መለዋወጫ እቃዎች በግልፅ ጨረታ አወዳድሮ መሸጥ ይፈልጋል

Description

ግልጽ የጨረታ ማስታወቂያ

በአብክመ በምስ/ጎ/ዞን የሉማሜ ከተማ አስተዳደር ገንዘብ ጽ/ቤት፣ ከተማ መሰረተ ልማት ጽ/ቤት እና ፖሊስ ጽ/ቤት ያገለገሉ ብረታ ብረት የተሽርካሪ መለዋወጫ እቃዎች እንዲሸጥላቸው በጠየቁት መሰረት የሉማሜ ከተማ አስተዳደር ገንዘብ ጽ/ቤት የሚወገዱ እቃዎች በግልፅ ጨረታ አወዳድሮ መሸጥ ይፈልጋል፡፡

  1.  የሚሸጡ እቃዎችን ዝርዝር መግለጫ እስፔስፍኬሽን ከእያንዳንዱ ሎት ከጨረታ ሰነዱ ማግኘት ይቻላል፡፡
  2. ማንኛውም ተጫራች የጨረታ ሃሳቡን በአንድ ወይም አንድ ወጥ በሆነ ሁለት ቅጅዎት ዋና እና ቅጅ በማለት በጥንቃቄ በታሸገ ፖስታ ጨረታው ከወጣበት ቀን ጀምሮ እስከ 16ኛው ቀን ድርስ በጽ/ቤቱ በግዥና ፋይ/ንብ/አስ/ቡድን ወይም ቢሮ ቁጥር 8 በተዘጋጀ የጨረታሳጥን ዘወትር በስራ ሰዓት እስከ 3:30 ሰዓት ድረስ ማስገባት ይኖርባቸዋል፡፡
  3.  ተጫራቾች ወይም ህጋዊ ወኪሎቻቸው ቢገኙም ባይገኙም በግዥና ፋይ/ንብ/አስ/ቡድን ቢሮ ቁጥር 8 በ16ኛው ቀን 4፡00 ሰዓት ይከፈታል፡፡
  4. መ/ቤቱ የተሻለ አማራጭ ካገኘ ጨረታውን በከፊልም ሆነ ሙሉ በሙሉ የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው፣
  5. በጨረታው ለመሳተፍ የሚፈልጉ ስለ ጨረታው ዝርዝር መረጃ ከፈለጉ ቢሮ ቁጥር 8 ድረስ በአካል በመገኘት ወይም በስልክ ቁጥር 15887720522 በመደወል ማግኘት የሚችሉ ሲሆን ጨረታው ሲከፈትም ሆነ ከተከፈተ በኋላ የሚገኝ ከጥቃቅን ስህተቶች በስተቀር ከባድ ስህተቶች ተቀባይነት የላቸውም :
  6. ጨረታው የሚከፈትበት ቀን በዓል ቀን ከሆነ በቀጣዩ የስራ ቀን ይከፈታል፡፡
  7. አሸናፊው ያሸነፋቸውን እቃዎችን ሙሉ በሙሉ በእስፔስፊኬሽኑ መሰረት መግዛት ይኖርበታል፡፡
  8. አሸናፊው በሎት ወይም በነጠላ ሊለይ ስለሚችል ሎት ውስጥ የተጠቀሱት ዝርዝሮች በሙሉ ዋጋ መሞላት ይኖርባቸዋል
  9.  የጨረታ ማስከበሪያ /በጥሬ ገንዘብ በመሂ1 የሞሉትን ጠቅላላ ዋጋ 5% ማስያዝ ይኖርባቸዋል፡፡
  10. የጨረታ ሰነዱን ከሉ/ከ/አስ/ገንዘብ ጽ/ቤት ግ/ፋ/ን/አስ/ የስራ ሂደት ቢሮ ቁጥር 8 በመምጣት የጨረታ ሰነዱን 50/ሃምሳ ብር/ በመግዛት መውሰድ ይችላሉ፡፡

ማሳሰቢያ ፡- አሸናፊ የሆኑት ተጫራቾች ብዛቱ ቢጨምርም ቢቀንስ በሚረከቡበት ወቅት የተገኘውን የሚረከቡ ይሆናል፡፡

በምስ/ጎ/ዞን የሉማሜ ከተማ አስተዳደር ገንዘብ ጽ/ቤት


Tender details

  • Deadline: 2026-08-11
  • Bid closing time: 09:30
  • Bid closing (note): ጨረታው ከወጣበት ቀን ጀምሮ 16ኛው ቀን 3:30 ሰዓት
  • Bid opening: 2026-08-11 10:00
  • Bid opening (note): ጨረታው ከወጣበት ቀን ጀምሮ በ16ኛው ቀን 4፡00 ሰዓት
  • Region: Amhara
  • Publishing entity: Lumame City Administration FEDB
  • Bid bond: 5%
  • Bid document price: 50.00 ብር
  • Published on: Addis Zemen (Jul 27, 2026)
  • Posted at: 2026-07-27T09:08:20.000Z
← Back to all tenders