Pipes, valves and fittings
የሸዋሮቢት ከተማ አስተዳደር ውሃ አገ/ት ድርጅት ለ2019 በጀት ዓመት ለድርጅቱ አግልግሎት የሚውሉ ዕቃዎችን በግልፅ ጨረታ አወዳድሮ ለመግዛት ይፈልጋል
Description
ግልጽ ጨረታ ማስታወቂያ
የሸዋሮቢት ከተማ አስተዳደር ውሃ አገ/ት ድርጅት ለ2019 በጀት ዓመት ለድርጅቱ አገ/ሎት የሚውሉ ዕቃዎችን በግልፅ ጨረታ አወዳድሮ ለመግዛት ይፈልጋል ፡፡ በዚሁ መሠረት መወዳደር የምትፈልጉ ከዚህ በታች የተዘረዘሩትን መስፈርቶች የምታሟሉ ተጫራቾች መወዳደር የምትችሉ መሆኑን እገልፃለን፡፡
- ሎት 1. የቧንቧ እና መገጣጠሚያ በተናጠል ግዥ
- ሎት 2. የፅህፈት መሳሪያዎችና የፅዳት እቃዎች በተናጠል
- ሎት 3. የኤሌክትሮኒክስ እቃዎች በተናጠል
- ሎት 4 የደንብ ልብስ በተናጠል
- ሎት 5. የኤሌክትሪክ እቃዎች በተናጠል
- ሎት6. ቋሚ የቢሮ ዕቃዎች በተናጠል
- ሎት7. የተሸከርካሪ መለዋወጫ እቃዎች በተናጠል
- ሎት8. ዋተር ኬሚካል ቴስት ታብሌቶች በተናጠል በጠቅላላ ድምር የምናወዳድር መሆኑን እየገለጽን
- ሎት9. የህትመት ስራ ውጤቶችን
ብቻ በዚሁ መሰረት መወዳደር የምትፈልጉ ከዚህ በታች የተዘረዘሩትን
መስፈርቶች የምታሟሉ ተጫራቾች መወዳደር የምትችሉ መሆኑን እንገልጻለን ፡፡
- በዘመኑ የታደሠ ህጋዊ ንግድ ፍቃድ ያላቸው ፡፡
- የግብር ከፋይ መለያ ቁጥር (Tin number ) ያላቸው
- የቫት ተመዝጋቢ ሠርተፍኬት ማቅረብ የሚችሉ
- ተጫራቾች በጨረታው ለመሳተፍ ከላይከ 1-3 የተጠቀሡትንና የሚመለከታቸውን ማስረጃዎች ኦርጅናል እና ኮፒ ከጨረታ ሰነዶቻቸው ጋር አያይዘው ማቅረብ አለባቸው ፡፡
- ማንኛውም ተጫራች የጨረታ ሰነዱን በጥንቃቄ በታሸገ ፖስታ በሸ/ከ/አስ/ውኃ አገለግሎት ድርጅት በተዘጋጀው የጨረታ ሣጥን ውስጥ ዘወትር በስራ ሠዓት ይህ ጨረታ በጋዜጣ ታትሞ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ለተከታታይ 15 ቀናት እስከ 11፡30 ድረስ ማስገባት ይኖርባቸዋል፡፡
- የጨረታ ሠነዱን በማይመለስ ብር 400.00 ( አራት መቶ ብር ) ቢሮ ቁጥር 8 ከድርጅቱ ዘወትር በስራ ሠዓት መግዛት ይችላሉ ፡፡
- ተጫራቾች የጨረታ ማስከበሪያ ዋስትና ለሚወዳደሩበት ጠቅላላ ዋጋ 1% ጥሬ ገንዘብ ወይም በባንክ በተረጋገጠ (ሲፒኦ)ማስያዝ አለባቸው ፡፡
- ጨረታው ተጫራቾች ወይም ህጋዊ ወኪሎቻቸው በተገኙበት በሸ/ከ/ወኃ አዝሎት ድርጅት ማስታወቂያው በወጣ በ16ኛው ቀን ከጠዋቱ በ 3፡00 ሠዓት ይከፈታል፡፡ የበዓል ቀን ከሆነ በበሚቀጥለው ቀን የሚከፈት ይሆናል ፡፡
- ድርጅቱ የተሻለ አማራጭ ካገኘ ጨረታውን በከፊልም ሆነ ሙሉ በሙሉ የመሠረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው።
- ጨረታውን ያሸነፉ ተጫራቾች ያሸነፉትን ማንኛውንም ንብረት ድርጅታችን ድረስ ማቅረብ ይኖርባቸዋል፡፡በጨረታው ለመሣተፍ የሚፈልጉ ስለ ጨረታው ዝርዝር መረጃ ድርጅታችን ድረስ በአካል በመገኘት (በስልክ ቁጥር 0336640040 /0913519698/0921949408) በመደወል ማግኘት ይችላሉ ፡፡
- ማሳሰቢያ፡ የጨረታ ሰነዱን ሲያስገቡ ሳንፕል ለሚያስፈልጋቸው ዕቃዎች ሳንፕል ማምጣት ይጠበቅባችኋል።
- 200000 ሺህ ብር እና ከዛ በታች ያላችሁ በስማችሁ ደረሰኝ እድታሳትሙ ከገቢዎች ቁጥር እና ቀን ያለው ደረሰኝ ማቅረብ የምችሉ ሲሆን ይህ ሳይሆን ቢቀር ኃላፊነቱን ድርጅቱ አይወስድም፡፡
የሸዋሮቢት ከተማ አስተዳደር ውሃ አገ/ት ድርጅት
Tender details
- Deadline: 2026-08-15
- Bid closing time: 17:30
- Bid closing (note): ይህ ጨረታ በጋዜጣ ታትሞ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ለተከታታይ 15 ቀናት እስከ 11፡30 ድረስ
- Bid opening: 2026-08-17 09:00
- Bid opening (note): ይህ ጨረታ በጋዜጣ ታትሞ ከወጣበት ቀን ጀምሮ በ16ኛው ቀን ከጠዋቱ በ 3፡00 ሠዓት
- Region: Amhara
- Publishing entity: የሸዋሮቢት ከተማ አስተዳደር ውሃና ፍሳሽ አገ/ት ድርጅት
- Bid bond: 1%
- Bid document price: 400.00 ብር
- Published on: Addis Zemen (Aug 01, 2026)
- Posted at: 2026-08-01T07:50:59.000Z