Uniforms and workwear

አምባሰል የንግድ ሥራዎች ኃ/የተ/የግ/ማህበር ለሰራተኞች አገልግሎት የሚውል የደንብ ልብስ እና የአደጋ መከላከያዎችን ከአቅራቢዎች በማጫረት መግዛት ይፈልጋል

Description

የደንብ ልብስ ጨረታ ማስታወቂያ

ኩባንያችን አምባሰል የንግድ ሥራዎች ኃ/የተ/የግ/ማህበር ለሰራተኞች አገልግሎት የሚውል የደንብ ልብስ እና የአደጋ መከላከያዎችን ከአቅራቢዎች በማጫረት መግዛት ይፈልጋል።

ስለዚህ፡-

  1. የታደሰ የንግድ ፈቃድ እና ታክስ ክሊራንስ የሚያቀርቡ ተጫራቾች በጨረታው መሳተፍ የሚችሉ መሆኑ፣
  2. የደንብ ልብሶችን በተመለከተ በጨረታ ሰነዱ ላይ በተዘረዘረው መሰረት ለማቅረብ ፈቃደኛ የሆኑ በጨረታው መሣተፍ የሚችሉ መሆኑ፣
  3. ተጫራቾች የጨረታ ማስከበሪያ ዋስትና ወይም ቢድ ቦንድ ብር 50,000.00 (ሃምሳ ሺህ ብር) ሲፒኦ ማቅረብ ይጠበቅባቸዋል፣
  4. ተጫራቾች የጨረታውን ሰነድ ይህ ማስታወቂያ ከወጣበት ቀጥሎ ባለው ቀን ጀምሮ አምባሰል ህንፃ ቢሮ ቁጥር 503 ቀርባችሁ የተዘጋጀውን የጨረታ ሰነድ ብር 300.00 (ሶስት መቶ ብር) በመክፈል መግዛት ይችላሉ፣
  5. ጨረታው አየር ላይ የሚቆየው በጋዜጣ ከታወጀበት ከ26/11/2018 ዓ.ም ቀጥሎ ካለው ቀን ጀምሮ ለ22 ተከታታይ ቀናት ብቻ ሲሆን በ22ኛው ቀን በ18/12/2018 ዓ.ም ከቀኑ 10፡00 ሰዓት ላይ ታሽጎ በሚቀጥለው ቀን በ19/12/2018 ዓ.ም በ4፡00 አ/አበባ የገዥ ዋና መ/ቤት ማለትም አምባሰል ሕንጻ 5ኛ ፎቅ ቢሮ ቁጥር 502 ላይ የጨረታ መከፈት ስነ- ስርዓቱን መከታተል የሚፈልጉ ተጫራቾች ወይም ህጋዊ ወኪሎቻቸው በተገኙበት ይከፈታል፣
  6. ኩባንያው የተሻለ አማራጭ ካገኘ ጨረታውን በሙሉም ሆነ በከፊል የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው።

ለበለጠ መረጃ አምባሰል ንግድ ሥራዎች ኃ.የተ.የግ. ማህበር

ወሎ ሰፈር አምባሰል ህንፃ ቢሮ ቁጥር 505/404 ወይም

በስልክ ቁጥር 011 466 6668/ 011 470 0349 ደውለው መጠየቅ ይችላሉ።

አምባሰል ንግድ ሥራዎች ኃ.የተ. የግል ማህበር


Tender details

  • Deadline: 2026-08-24
  • Bid closing time: 16:00
  • Bid opening: 2026-08-25 10:00
  • Region: Addis Ababa
  • Publishing entity: አምባሰል የንግድ ሥራዎች ኃ.የተ.የግል ማህበር
  • Bid bond: 50,000.00 ብር
  • Bid document price: 300.00 ብር
  • Published on: Reporter (Aug 02, 2026)
  • Posted at: 2026-08-03T15:37:58.000Z
← Back to all tenders