Building and equipment maintenance

የጉለሌ ክ/ከ/የመድሀኒዓለም አጠቃላይ 2ኛ ደረጃ ት/ቤት የጨረታ ማስተከካያ አውጥቷል

Description

ማስተከካያ

ሐምሌ 25 ቀን 2018 ዓ/ም በወጣው አዲስ ዘመን ጋዜጣ ገፅ 19 ላይ የጨረታ ማስታወቂያ ቁጥር መ/አጣ/2ኛ/ት/ቤት /01/18 በወጣው የጉለሌ ክ/ከ/ የመድሀኒዓለም አጠቃላይ 2ኛ ደረጃ ት/ቤት በሎት 6 የግቢው ውስጥ ጥገና 6244 ብር 1,050,000 የተባለው በስህተት ሲሆን ብር 21,000 በሚል የተስተካከለ መሆኑን እየገለፅን የጨረታ ማስታወቂያ በቀን ሐምሌ 25ቀን 2018 ዓ/ም በወጣው ማስታወቂያ የሚቀጥል መሆኑን እንገልፃለን።

የጉለሌ ክ/ከ/የመድሀኒዓለም አጠቃላይ 2ኛ ደረጃ ት/ቤት

ከዚህ በፊት የወጣውን ጨረታ ለመመልከት እባክዎን ይህንን ማስፈንጠሪያ ይጫኑ 

https://tender.2merkato.com/tenders/6a6da8420a538a3560000001 


Tender details

  • Deadline: 2026-08-12
  • Bid closing time: 17:00
  • Bid closing (note): ጨረታው በ10ኛው ቀን ከቀኑ 11 ሠዓት
  • Bid opening: 2026-08-13 10:00
  • Bid opening (note): ጨረታው በ10ኛው ቀን ከቀኑ 11 ሠዓት ላይ ተዘግቶ በማግስቱ ከጠዋቱ 4፡00 ሠአት
  • Region: Addis Ababa
  • Publishing entity: የመድኃኔዓለም አጠቃላይ 2ኛ ደረጃ ት/ቤት
  • Published on: Addis Zemen (Aug 06, 2026)
  • Posted at: 2026-08-06T08:03:18.000Z
← Back to all tenders