Audio-visual, photography and graphic design

የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ የተለያዩ ንብረቶችን ባሉበት ሁኔታ በግልጽ ሐራጅ መሸጥ ይፈልጋል

Description

የሐራጅ ማስታወቂያ

የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ በአዋጅ ቁጥር 1147/11፣ 97/90 እና 216/92 በተሰጠው ስልጣን መሰረት ቀጥሎ የተመለከቱትን ንብረቶች ባሉበት ሁኔታ በግልጽ ሐራጅ መሸጥ ይፈልጋል።

ተ.ቁ

የተበዳሪ ስም

የንብረት አስያዥ

የማሽነሪው አገልግሎት

ማሽነሪው አይነት

ኢንቮይስ ቁጥር

ግምት

 

ሓራጁ የሚከናወንበት

ቀን እና ሰዓት

1

ኤፍራታ /የተ/የግ/

ተበዳሪው

 

ሞተር መገጣጠም

Motor cycle assembly line

SQ20150822

 

27,793,788.064

 

18/12/2018 . 300-400 ጠዋት

 

ተ.ቁ

የተበዳሪው ስም

የንብረት አስያዥ ስም

የመያዝ ንብረቱ መለያ

የሐራጅ መነሻ ዋጋ (ብር)

 

ሐራጁ የሚከናወንበት ቀን እና ሰዓት

አድራሻ

የይዞታ ማረጋገጫ ሰነድ ቁጥር መለያ

የይዞታው ስፋት (በካ.ሜ)

የይዞታው አይነት የሚሰጡ አገልግሎት

2

ሸሙ /የተ/የግ/ማህበር

ተበዳሪው

ድሬ ዳዋ ከተማ፣ ቀበሌ 02

2791 እና መ/ል/ሊ/3124

12,224

 

ለፋብሪካ አገልግሎት የሚውሉ ግንባታዎች ያረፉበት ይዞታ፣ የምግብ ዘይት አና የሳሙና ማምረቻ ማሽነሪዎች

1,020,580,515

 

03/13/18 .300-400/ጠዋት

 

3

ሽሙ /የተ/የግ/ማህበር

 

ተበዳሪው

ድሬ ዳዋ ከተማ፣ ቀበሌ 02

መ/ል/ 1279

 

10,000

 

ለኢንዱስትሪ

72,975,829.16

 

03/13/18 ዓ.ም 400-500 ጠዋት

4

አቶ ማሙሽ ተስፋዬ ዱብሬ

 

ተበዳሪው

በኦሮሚያ ክልል ሰሜን ሽዋ ዞን  ዞን ቅምብቢት ወረዳ ሸኖ ከተማ ቀበሌ 01

138/10

400

መኖሪያ ቤት

2,255,821.84

03/13/18 ዓ.ም 5:00-6:00 ጠዋት

5

ሪሳ ትሬዲንግ /የተ/የግ/ማህበር

አቶ አትናቲዎስ ገ/እግዝአብሔር

በኦሮሚያ ክልል ሰሜን ሽዋ ዞን ሰንዳፋ ከተማ

640/PDR/302/99

21,600

 

የንግድ ሕንፃ

 

35,955,053.37

 

03/13/18 ዓ.ም 7:00-8:00 ከሰዓት

6

አቶ ለገሰ ሙለታ ያሚ እና የሰውዘር አለበል ኃይሉ

ተበዳሪዎች

 

ሻሸመኔ ከተማ አለቼ ክ/ከተማ አዋሾ ወረዳ 01 ቀበሌ

WBIFBG/A/L/937/09

5000

ለፋብሪካ አገልግሎት የሚውል ሕንጻ

38,071,965.73

 

03/13/18 ዓ.ም 8:00-09:00 ከሰዓት

7

አቶ ከተማ ነገሱ ጉተማ

ተበዳሪው

 

በአዲስ አበባ ከተማ ለሚ ኩራ ክ/ከተማ፣ ወረዳ 03

ለ/ኩ/9/7/6/158308/00

 

54.85

ንግድ ቤት

2,719,062 21

03/13/18 ዓ.ም 9፡00_10፡00 ጠዋት

8

ባኑ ሃበሻ ቢዝነስ ግሩፕ /የተ/የግ/

አቶ ሽፈራው ሞገስ

በአዲስ አበባ ከተማ፣ አቃቂ ቃሊቲ /ክ፤ ወረዳ 07

AA000070704660

210

ለመኖሪያ አገልግሎት የሚውል ይዞታ

 

7,743,775,99

 

04/13/18 ዓ.ም 300-400 ጠዋት

9

ባኑ ሃበሻ ቢዝነስ ግሩፕ /የተ/የግ/

ወ.ሮ ዘነበች ተደላ

 

በኦሮሚያ ክልል ካሸገር ሲቲ ዩኒሳ አካባቢ

029962/1

 

338

ለኢንዱስትሪ አገልግሎት የሚውል ይዞታ

32,699,958.88

 

04/13/18 ዓ.ም 500-600 ጠዋት

10

አቶ ሱራፌል ወርቅነህ

አቶ ሃ/ማርያም ወልደየስ ወይ.እመቤት በዛብህ

በአዲስ አበባ ከተማ፣ ቦሌ /ክ፤ ወረዳ 01 ቦሌ አየር መንገድ ካርጎ መግቢያ

AA000060103191

 

700

ለመኖሪያ አገልግሎት የሚውል G+3+T

50,509,681.04

04/13/18 ዓ.ም 500-600 ጠዋት

11

ዋጋዬ ካሳዬ ሙላት

/ አቦነች

አሰፋ

አርባ ምንጭ ከተማ ሴቻ ክፍለ ከተማ ሼቻ ቀበሌ

በቀድሞ አ/ከ/አ 366

በአዲሱ SD_10

400

መኖሪያ ቤት

12,929,784.02

 

04/13/18 ዓ.ም 8:00-9:00 ከሰዓት

12

አቶ ደግነህ /ስላሴ መገኑ

ተበዳሪው

 

የመኖሪያ ቤት

 

AA000060704272

287.00

በአዲስ አበባ ከተማ ቦሌ ክፍለ ከተማ ወረዳ 07

13,498,167.56

 

04/13/18 .. 9:00-10:00 ከሰዓት

13

አቶ ዳዊት ታደሰ ሞላ

እነ መክብብ ደምሴ ሽበሽ

በኮምቦልቻ ከተማ፤ ቀበሌ 04

3457/ሊዝ//ኮ/ቴ/አገ/04/2002

2500

መኖሪያ ህንፃ

9,480,116.30

 

03/13/18 ዓ.ም 300-400 ጠዋት

14

አቶ ኃይለማሪያም ክንዴ

ተበዳሪው

 

በደብረ ማርቆስ ከተማ፣ተድላ ጓሉ /ከተማ፣ ቀበሌ 12

K/2004

 

200.00

መኖሪያ ቤት

2,389,326.28

 

03/13/18 ዓ.ም 4:00-5:00 ጠዋት

 

በመሆኑም፡-

1. ማንኛውም ተጫራች ወይም ህጋዊ ወኪሉ የሐራጁን መነሻ ዋጋ 1/4ኛ በተረጋገጠ የክፍያ ማዘዣ (ሲፒኦ) በማስያዝ መጫረት ይችላል። የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ሲፒኦ ማቅረብ ተመራጭ ነው።

2. ከተ.ቁ 1-12 የተዘረዘሩ ንብረቶች ጨረታ የሚከናወነው በኢትዮጵያ ንግድ ባንክ አዲሱ ዋናው መስሪያ ቤት 42ኛ (ወለል) ፎቅ ቢሮ ቁጥር 4203 ነው፤ በተራ ቁጥር 13 ላይ የተጠቀሰው ንብረት ጨረታ የሚከናወነው በኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ደሴ ዲስትሪክት ቅጥር ግቢ ዉስጥ፣ በተራ ቁጥር 14 ላይ የተጠቀሰው ንብረት ጨረታ የሚከናወነው በኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ደብረ ማርቆስ ዲስትሪክት ቅጥር ግቢ ዉስጥ ነው።

3. የንግድ ማህበርን ወክሎ ለመጫረት የማህበሩን መመስረቻ እና መተዳደሪያ ደንብ የያዘና በማህበሩ ስም ንብረት ለመግዛት ስልጣን ያለው መሆን ያለበት ሲሆን ይህንኑ የሚያረጋግጥ ሰነድ በማቅረብ ይሆናል።

4. ከመኖሪያ ቤቶች በስተቀር ለጨረታ የቀረቡ ንብረቶችን በጨረታ አሸንፎ የገዛ በሽያጩ ገንዘብ ላይ 15% ተጨማሪ እሴት ታክስ ይከፍላል።

5. የጨረታ አሸናፊ ከሚገዛው ንብረት ጋር የተያያዙ ለመንግስት የሚከፈሉ ክፍያዎችን እንዲሁም ከስም ዝውውር ጋር የሚገናኙ ማናቸውንም ወጪዎች ይከፍላል።

6. ንብረቶቹን ለመጎብኘት የሚፈልጉ ተጫራቾች የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ዋናው መስሪያ ቤት 42 ፎቅ በአካል በመቅረብ ባንኩ በሚያመቻቸው ፕሮግራም መሰረት መጎብኘት ይቻላል።

7. በጨረታው ከፍተኛ የሆነ የጨረታ ዋጋ የሰጠ ተጫራች በባንኩ የጨረታ አሸናፊነት ደብዳቤ ከደረሰው ቀን ጀምሮ ቀሪ የሽያጩን ገንዘብ በ15 ቀናት ውስጥ አጠቃሎ መክፈል ያለበት ሲሆን ክፍያውን በተጠቀሰው ጊዜ ውስጥ ካልከፈለ ለሐራጁ ማስከበሪያ ያስያዘው ገንዘብ ለባንኩ ገቢ ይሆናል።

8. ንብረቶቹን በጨረታ አሸንፎ የገዛ ግለሰብ/ድርጅት የሽያጭ ገንዘቡን ከፍሎ ባጠናቀቀ በ15 ቀናት ጊዜ ውስጥ ንብረቱን መረከብ ያለበት ሲሆን በተጠቀሰው ጊዜ ውስጥ ንብረቱን ካልተረከበ በንብረቱ ላይ ለሚደርስ ጉዳት ባንኩ ኃላፊነት አይወስድም። ገዢው በተጠቀሰው ጊዜ ንብረቶቹን ካልተረከበ ከንብረቶቹ ጋር በተያያዘ ለሚኖር ወጪ ኃላፊነቱን ይወስዳል።

9. ባንኩ ሐራጁን በሙሉ ወይም በከፊል የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው።

ለተጨማሪ መረጃ በስልክ ቁጥር 0111-13-05-08 በመደወል ወይም የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ አዲሱ ዋና መ/ቤት 42ኛ ፎቅ ላይ በሚገኘው ሕግ ክፍል በአካል ቀርቦ ማነጋገር ይቻላል።

የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ


Tender details

  • Deadline: 2026-09-09
  • Bid closing time: 16:00
  • Bid closing (note): የጨረታው ቀን እና ሰዓት የተለያየ ነው
  • Bid opening: 2026-09-09 16:00
  • Bid opening (note): የጨረታው ቀን እና ሰዓት የተለያየ ነው
  • Region: Addis Ababa
  • Publishing entity: Commercial Bank of Ethiopia
  • Bid bond: 25%
  • Published on: Reporter (Aug 09, 2026)
  • Posted at: 2026-08-10T11:18:48.000Z
  • Buyer website: https://www.combanketh.com
← Back to all tenders