Vehicle and Machinery Sale

የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ገቢዎች ቢሮ ተሽከርካሪዎች ባሉበት ሁኔታ በግልጽ ጨረታ አወዳድሮ ለመሸጥ ይፈልጋል

Description

ግልጽ የጨረታ ሽያጭ ማስታወቂያ

የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ገቢዎች ቢሮ በፌደራል ታክስ አስተዳደር አዋጅ ቁጥር 983/2008 አንቀጽ 41 ንኡስ አንቀጽ 9 በተሰጠው ሥልጣን መሠረት የሚፈለግባቸውን የታክስ ዕዳ በሕግ በተቀመጠው የመክፈያ ጊዜ ባለመክፈላቸው ምክንያት በአንደኛ ዙር የግልፅ ጨረታ በማውጣት መሸጥ ይፈልጋል።

ስለሆነም ከዚህ በታች በሰንጠረዥ በቀረበው ዝርዝር መረጃ መሰረት ንብረትነታቸው፡

የተሽከርካሪመ ኮድ

የግብር/ ዕዳው ስም

የተሽከርካሪው ዓይነት

የሰ ቁጥር

 

የሞተር ቁጥር

 

ንሲ ቁጥር

 

የተሽከርካሪ የጨረታ መነሻ ዋጋ

የተ.. ጨምሮ በተጫራቹ የቀረበ የተሽከርካሪ የጨረታ ዋጋ

በተጫራ የቀረበ የአን ዱን ዋጋ በአሀዝ

በተራች የቀረበ የአንዱን ዋጋ በፊደል

ምርመራ

ኮድ 001

አቶ ዮሐንስ ገረመው ገሰሰ

አውቶሞቢል(ሀይብሪድ ሬንጅሎቨር)

አ.አ. 02-C32444

 

CJLR-211223C0200PT153

SALZA2BTXPH197397

7849752.8

 

 

 

5 ጊዜ ጨረታ የቀረበ

ኮድ 002

አቶ አያሌው ሀይሌ / አረጋይ

አውቶሞቢል(ሊፋን)

 

አ.አ-02-A18366

LFB479Q* 12050

LCN64ED50C0011618

617,451.53

 

 

 

ለ4ኛ ጊዜ ጨረታ የቀረበ

ኮድ 003

አቶ ሰናይ ተድላ ጋሻው በዛ

አውቶሞቢል(የስፖርት)

.-02-24278

 

Unreadable

 

AE86-0063461

 

28,981.52

 

 

 

4 ጊዜ ጨረታ የቀረበ

 

ኮድ 004

አቶ ሰላሙ ሀብተ ኢየሱስ ገብሬ

አውቶሞቢል(RENAULT)

አ.አ-02-C24343

 

F33824D4FB712

VF1KCUWEF26132622

 

582,615.97

 

 

 

ለ3ኛ ጊዜ ጨረታ የቀረበ

 

ኮድ 005

አቶ ሙሴ ማርዲንግ

አዝናቮሪዮ

አውቶሞቢል (ማርቸዲስ)

 

አ.አ-02-57064

10499212042941

 

WDBEA92E2RF279587

1,489,442.27

 

 

 

ለ1ኛ ጊዜ ጨረታ የቀረበ

 

ኮድ 006

ቴዎድሮስ ዘውዴ ማሞ

አውቶሞቢል /ያሪስ/

 

አአ-2-A71463

1KR-0486997

KSP90-5103008

581,147.79

 

 

 

ለ1ኛ ጊዜ ጨረታ የቀረበ

ኮድ 007

ታለግን መሃመድ ያሲን

አውቶሞቢል /ኮሮላ/

 

አአ-2-A12333

2NZ-4615563

JTDBW22E73149600

946,123.40

 

 

ለ1ኛ ጊዜ ጨረታ የቀረበ

ኮድ 008

ዋሲሁን ከበደ አሊ

አውቶሞቢል/ ቮልስ/

አአ-3-B67453

ADR-335902

 

WWWZZZ3BZWE182854

712,348.23

 

 

 

ለ1ኛ ጊዜ ጨረታ የቀረበ

ኮድ 009

መቃሙ ኢልያስ አሊ

ዲዛየር /የጭነት/

አአ-2-B09782

G13BB-679325

 

JSAFDA32V00120233

 

534,589.41

 

 

 

ለ1ኛ ጊዜ ጨረታ የቀረበ

የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ገቢዎች ቢሮ ከላይ የተጠቀሱትን ተሽከርካሪዎች ባሉበት ሁኔታ በግልጽ ጨረታ አወዳድሮ ለመሸጥ ይፈልጋል።

በመሆኑም ቢሮው ከዚህ በታች የተዘረዘሩትን መስፈርቶች የምታሟሉ ተጫራቾች ሁሉ የጨረታ ሠነድ በመግዛት እንድትወዳደሩ ይጋብዛል፦

  1. ማንኛውም ድርጅት ወይም እድሜው ከ8 ዓመት በላይ የሆነ ሰው መወዳደር ይችላል። በተጨማሪም ማንነትን የሚገልጽ የታደሰ መታወቂያ፣ ፋይዳ መታወቂያ፣ የታደሰ ፓስፖርት ወይም መንጃ ፍቃድ ማቅረብና እና ሌሎች ለዚሁ ጨረታ እንደ መስፈርት የተቀመጡትን መስፈርቶች ሁሉ መሟላት አለበት።
  2. ንብረቶቹን ለመጫረት የእያንዳንዱ እና ጠቅላላ የንብረቶቹ የጨረታ መነሻ ዋጋ ግምት በጨረታ ማስታወቂያ በአዲስ ዘመን ጋዜጣ ላይ እና በጨረታ ሠነዱ ላይ በአባሪ 01/አንድ/ተያይዞ በቀረበው ሠንጠረዥ ዝርዝር መረጃ መረዳት የሚቻል ሲሆን የጨረታ ሠነዱን የማይመለስ 500 ብር(አምስት መቶ ብር ብቻ) በመክፈል አፍሪካ ሕብረት ፊት ለፊት ከአማጋ ህንፃ 2ኛ ፎቅ ግዥና ፋይናንስ ዳይሬክቶሬት በመግዛት የንብረቶቹ መረጃ እና ስለንብረቶቹ ዝርዝር መመሪያዎች መመልከት ይችላሉ።
  3. ስለ ንብረቶቹ አሻሻጥና ዝርዝር መረጃ በተመለከተ በታክስ ዕዳ አስተዳደር ዳይሬክቶሬት ስር የሚገኘውን በታክስ ዕዳ የተያዙ ንብረቶች አስተዳደር እና ሽያጭ ቡድን አፍሪካ ሕብረት ፊት ለፊት አማጋ ህንፃ 3ኛ ፎቅ በአካል በመቅረብ መረጃ ማግኘት ይችላሉ።
  4. ተጫራቾች በግልጽ ጨረታው ለመሳተፍ በቅድሚያ የጨረታ ማስከበሪያ(ዋስትና) ለእያንዳንዱን የጨረታ መነሻ ግምት የተሠራላቸው ንብረቶች በጨረታ ሠነዱ ላይ እና በግልፅ ጨረታ ማስታወቂያው በተመላከተው የጨረታ መነሻ ዋጋ 1/10ኛውን በባንክ የተረጋገጠ ሲፒ.ኦ (CPO)“Addis Ababa city government Revenues Bureaue”ስም ማስያዝ አለባቸው።
  5. ተጫራቾች ንብረቱን የሚገዙበት ዋጋ በግልጽ ሁኔታ በማስፈር በሰም በታሸገ ካኪ ፖስታ(በታሸገ ፖስታ አሽገው አድራሻ ለአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ገቢዎች ቢሮ ብሎ በመፃፍ ይህ የተሽከረካሪዎች የጨረታ ማስታወቂያው በአዲስ ዘመን ጋዜጣ ታትሞ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ባሉት 15ተከታታይ ቀናት አየር ላይ የሚቆይ ሲሆን እስከ 16ኛው ቀን ወይም የመጨረሻው ቀን በበዓል ቀን ከዋለ በሚቀጥለው የሥራ ቀን 2018ዓ.ም ከጠዋቱ 4፡30 ሰዓት ድረስ የሚቆይ ሲሆን ጨረታው የሚከፈተው በ16ኛው ቀን ወይም የመጨረሻው ቀን በበዓል ቀን ከዋለ በሚቀጥለው የሥራ ቀን 2018ዓም ከጠዋቱ 4፡30 ድረስ የጨረታ ዋጋቸውን 3ኛ ፎቅ ለዚሁ ተብሎ በተዘጋጀው የግልጽ ጨረታ ሳጥን ማሰገባት አለባቸው።
  6. የተሽከርካሪዎች የግልጽ ጨረታው በ16ኛው ቀን 2018 ዓ.ም ከጠዋቱ 4፡30 ሰዓት ተዘግቶ በዛው ቀን ወይም የመጨረሻው ቀን በበዓል ከዋለ በሚቀጥለው የሥራ ቀን ከጠዋቱ 4፡45 ሰዓት 2018 ዓ.ም ተጫራቾች ወይም ሕጋዊ ወኪሎቻቸውና ታዛቢዎች በተገኙበት የሚከፈት ሲሆን ወይም የመጨረሻው ቀን በበዓል ከዋለ በሚቀጥለው የሥራ ቀን ከጠዋቱ 4፡45 ሰዓት 2018ዓ.ም በቢሮው መሰብሰቢያ አዳራሽ 3ኛ ፎቅ ይከፈታል።
  7. የግልጽ ጨረታ አሸናፊው ለጨረታ ማስከበሪያ ያስያዘውን ሲ.ፒ.ኦ እና ሌላ ተጨማሪ የውል ማስከበሪያ ለንብረቱ በሰጡት ዋጋ ላይ የሚሰላ 10% እና ያሸነፋበትን ሙሉ ዋጋ ቢሮው በሚያሳውቀው የባንክ ሒሳብ ቁጥር ገቢ በማድረግ የባንክ ገቢ ደረሰኝ ለቡድኑ ዋናውን አሳይቶ ኮፒ ደረሰኝ በመስጠት እና የቢሮው የገቢ ደረሰኝ በማስቆረጥ ያሸነፈበትን ጠቅላላ ዋጋ አሸናፊነቱ ከተገለፀበት ቀን ጀምሮ ባሉት ተከታታይ 15/አስራ አምስት/ ቀናት ውስጥ አጠናቆ በመክፈል ንብረቱን መረከብ አለበት እንዲሁም ለጨረታ ተሸናፊዎች በአምስት ቀናት ውስጥ ያስያዙት የጨረታ ማስከበሪያ ሲፒኦ ተመላሽ ይደረግላቸዋል።
  8. የጨረታው አሸናፊ ያሸነፈበትን ጠቅላላ ዋጋ በ15 ቀናት ውስጥ አጠናቆ የማይከፍል ከሆነ ለጨረታው በዋስትና ያስያዘው ገንዘብ ለመ/ቤቱ ገቢ ሆኖ የጨረታው አሸናፊነቱን ይሰረዛል።
  9. ቢሮው ስለ ንብረቶቹ አሻሻጥ የተሻለ መንገድ ካገኘ ጨረታውን በከፊልም ሆነ በሙሉም የመሰረዝ መብቱ በሕግ የተጠበቀ ነው።

ስልክ ቁጥር +251-011-557-6542/+251-011-557-3985

በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ገቢዎች ቢሮ

በታክስ ዕዳ የተያዙ ንብረቶች አስተዳደር  እና ሽያጭ  ቡድን 


Tender details

  • Deadline: 2026-08-31
  • Bid closing time: 10:30
  • Bid closing (note): ማስታወቂያው በአዲስ ዘመን ጋዜጣ ታትሞ ከወጣበት ቀን ጀምሮ በ16ኛው ቀን 2018 ዓ.ም ከጠዋቱ 4፡30 ሰዓት
  • Bid opening: 2026-08-31 10:45
  • Bid opening (note): ማስታወቂያው በአዲስ ዘመን ጋዜጣ ታትሞ ከወጣበት ቀን ጀምሮ በ16ኛው ቀን 2018 ዓ.ም ከጠዋቱ 4፡45 ሰዓት
  • Region: Addis Ababa
  • Publishing entity: Addis Ababa City Administration Revenues Bureau
  • Bid bond: 1/10ኛውን ለእያንዳንዱ
  • Bid document price: 500.00 ብር
  • Published on: Addis Zemen (Aug 16, 2026)
  • Posted at: 2026-08-17T14:59:53.000Z
← Back to all tenders