Stationery

በኦሮሚያ ክልላዊ መንግስት በምዕራብ ወለጋ ዘን የገንጂ ወረዳ ገንዘብ ጽ/ቤት በ2019 የበጀት ዓመት በወረዳው ለሚገኙ ሴክተር መ/ቤቶች አገልግሎት የሚውል ዕቃዎች መግዛት ይፈልጋል

Description

የጨረታ ማስታወቂያ

በኦሮሚያ ክልላዊ መንግስት በምዕራብ ወለጋ ዘን የገንጂ ወረዳ ገንዘብ ጽ/ቤት በ2019 የበጀት ዓመት በወረዳው ለሚገኙ ሴክተር መ/ቤቶች አገልግሎት የሚውል

  1.  የጽህፈት መሳሪያዎችና ሌሎች አላቂ ዕቃዎች:
  2.  የሰራተኞች ደምብ ልብስ ጨርቆችን 
  3.  የኤሌክትሮኒክስ መሳሪያዎችን 
  4.  የቢሮ ፈርኒቸር ዕቃዎችን
  5.  የመኪና ጎማዎችን
  6.  የግንባታ ዕቃዎችን በግልጽ ጨረታ በንግድ ዘርፉ ከተሰማሩት ነጋዴዎች/ድርጅቶች አወዳድሮ መግዛት ይፈልጋል ::

ተፈላጊ መስፈርቶች

1. የንግድ ስራ ፈቃድ ያለውና የ2025/2018 ዓም የስራ ፈቃዱን ያሳደሰና መረጃውን የሚያቀርብ፣

2. የተጨማሪ ዕሴት ታክስ ተመዝጋቢና የንግድ መለያ ቁጥር ያለውና መረጃውን ማቅረብ የሚችል::

3. ለጨረታ ማስከበሪያ /CPO 

  • ለጽ መሳሪያዎችና አላቂ ዕቃዎች 50,000.00 ብር 
  • ኤሌክትሮኒክስ ዕቃዎች 50,000.00 ብር 
  • የግንባታ ዕቃዎችን 50.000.00 ብር
  • ለሰራተኞች ደንብ ልብስ ጨርቅ 20,000.00 ብር
  • ለቢሮ ፈርኒቸር ዕቃዎች 20,000.00 ብር
  • ለመኪና ጎማ 20,000.00 ብር ከታወቂ ባንክ የሚያቀርብ

4. የሚቀርቡ ዕቃዎች ኦሪጂናልና ጥራቱ የተረጋገጠ መሆን አለበት ::

5. ተወዳዳሪዎች የጨረታውን ሰነድ በማይመለስ ብር 300.00 /ሶስት መቶ/ በወረዳው ገቢዎች ጽ/ቤት በመክፈል ደረሰኝ በመቅረብ ከወረዳ ገ/ኢ/ል ጽ/ቤት ይወስዳሉ::

6. የሰነዱ መሸጫና የመወዳደሪያው ቦታ በገንጂ ወረዳ ገ/ኢ/ል ጽ/ ቤት የግዢና ንብረት አስተዳደር ክፍል ይሆናል ::

7. ይህ ማስታወቂያ አየር ላይ የሚቆየው ከ19/12/2018 እስከ 5/1/2019 ዓ.ም ይሆናል።

8. በ5/1/2019 ዓ.ም በ11:00 ሰዓት ለጨረታው የተዘጋጀው ሳጥን ተዘግቶ 6/1/2019 3፡00 ሰዓት ተጫራቾች ወይም ህጋዊ ወኪሎቻቸው በተገኙበት ጨረታው በመማሪያው መሰረት በግልጽ ይከፈታል::

አድራሻ:- የገንጂ ወረዳ ከምዕራብ ወለጋ ዞን ዋና ከተማ 70 ኪሎ ሜትር ርቆ የሚገኝ መሆኑን እንገልጻለን፡፡ ማሳሰቢያ: መ/ቤቱ የተሻለ አማራጭ ካገኘ ጨረታውን በከፊል ወይም በሙሉ መሰረዝ ይችላል፡፡ ስተጨማሪ መረጃ፣ ስልክ ቁጥር 0929339642/0917640210

በኦሮሚያ ክልላዊ መንግስት በምዕራብ ወለጋ ዘን የገንጂ ወረዳ ገንዘብ ጽ/ቤት


Tender details

  • Deadline: 2026-09-15
  • Bid closing time: 17:00
  • Bid opening: 2026-09-16 09:00
  • Region: Oromia
  • Publishing entity: West Wellega Zone Genji Wereda F/E/D/B
  • Bid bond: በየሎቱ የተለያየ ነው
  • Bid document price: 300.00 (ሶስት መቶ ብር)
  • Published on: Addis Zemen (Aug 18, 2026)
  • Posted at: 2026-08-18T12:24:26.000Z
← Back to all tenders