Stationery

በጉራጌ ዞን የእምድብር ከተማ አስተዳደር ፋይናንስ ጽ/ቤት የእስቴሽነሪ አይነቶች እና የመኪና ጎማ በግልጽ ጨረታ አወዳድሮ መግዛት ይፈልጋል

Description

የጨረታ ማስታወቂያ/001/2018

በማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልላዊ መንግስት በጉራጌ ዞን የእምድብር ከተማ አስተዳደር ፋይናንስ ጽ/ቤት ለእምድብር ከተማ ሴክተር መ/ቤቶች አገልግሎት የሚውል የተለያዩ በሎት የተከፋፈሉ ማለትም

  • ሎት1 የእስቴሽነሪ አይነቶች
  • ሎት2 የመኪና ጎማ በግልጽ ጨረታ አወዳድሮ መግዛት ይፈልጋል፡፡

ስለሆነም

  1.  በንግድ ዘርፉ የተሰማራችሁ ተወዳዳሪዎች የዘመኑን ግብር የከፈላችሁ ህጋዊ የንግድ ስራ ፍቃድ ምዝገባ የምስክር ወረቀት ቲን ነበር እና የቫት ምዝገባ የምስክር ወረቀት እንዲሁም የአቅራቢነት የምስክር ወረቀት በኦን ላይን /EGP /መመዝገባችሁን ማረጋገጫ ማቅረብ የምትችሉ
  2.  ተጫራቾች ይህ ማስታወቂያ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ዘወትር በስራ ሰዓት የጨረታው ሰነድ እያንዳንዱ በምትወዳደሩበት ሎት ላይ በማይመለስ ብር 200/ሁለት መቶ/ የእምድብር ከተማ ገቢዎች ጽ/ቤት በመክፈል ሰነዱን በእምድብር ከተማ ፋይናንስ ጽ/ቤት ግዢ  ክፍል በመምጣት መግዛት የምትችሉ መሆኑን እየገለጽን፡፡
  3. ተጫራቾች የጨረታ ዶክመንታችሁ ላይ በእያንዳንዱ ገጽ ላይ የድርጅቱ ማህተምና  ፊርማ በማድረግ ከላይ በተራ ቁጥር ላይ የተዘረዘሩ ማስረጃዎች ኦርጅናል ሰነድና ኮፒ በተለያዩ በታሸጉ ፖስታች በማድረግ ለጨረታ በተዘጋጀው ሳጥን ማስገባት አለባችሁ"
  4.  ጨረታው ይህ ማስታወቂያ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ለተከታታይ /15/ አስራ አምስት/ ቀናት አየር ላይ የሚውል ሲሆን እስከዛ ድረስ የጨረታ ዶክመታችሁ ማስገባት ይኖርባችኋል።
  5. ጨረታው የሚያበቃው የመጨረሻው ቀን ከቀኑ 8፡00 /ስምንት ሰዓት ላይ የጨረታው ሳጥን ታሽጎ የዛኑ ቀን ከቀኑ 8፡30 /ስምንት ሰዓት ተኩል/ ላይ ተጫራቾች ወይም ህጋዊ ወኪሎቻቸው በተገኙበት ይከፈታል ባይገኙም ጨረታው ለመክፈት የሚያግድ ነገር የሌለ መሆኑን እየገለጽን በዓል ቅዳሜና እሁድ ከሆነ ለሚቀጥለው የስራ ቀን ይተላለፋል፡፡
  6. ተወዳዳሪዎች የጨረታ ማስከበሪያ በባንክ የተረጋገጠ ሲፒኦ በምትወዳደሩበት እያንዳንዱ ሎት ላይ 25,000 /ሃያ አምስት/ ሺህ ብር በእምድብር ከተማ አስተዳደር ፋይናንስ ጽ/ቤት ስም አሰርተው ከጨረታው ሰነድ ማስገባት ይኖርባቸዋል፡፡
  7. መ/ቤቱ የተሻለ አማራጭ ካገኘ ጨረታው ሙሉ በሙሉ ሆነ በከፊል የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው፡፡

ለበለጠ መረጃ ስ.ቁ 0921542357/0926928268

በጉራጌ ዞን የእምድብር ከተማ አስተዳደር ፋይናንስ ጽ/ቤት


Tender details

  • Deadline: 2026-09-03
  • Bid closing time: 14:00
  • Bid closing (note): ጨረታው ይህ ማስታወቂያ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ለተከታታይ 15/ አስራ አምስት/ ቀናት ከቀኑ 8፡00 ሰዓት
  • Bid opening: 2026-09-03 14:30
  • Bid opening (note): ጨረታው ይህ ማስታወቂያ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ለተከታታይ 15/ አስራ አምስት/ ቀናት ከቀኑ 8፡30 ሰዓት
  • Region: Central Ethiopia
  • Publishing entity: Gurage Zone Emdaber City Administration FEBD
  • Bid bond: 25,000.00 ብር ለእያንዳንዱ
  • Bid document price: 200.00 ብር ለእያንዳንዱ ሎት
  • Published on: Addis Zemen (Aug 20, 2026)
  • Posted at: 2026-08-20T07:42:27.000Z
← Back to all tenders