Cleaning and Janitorial Equipment and Service

በኦሮሚያ ክልላዊ መንግስት በምስራቅ ባሌ ዞን በሰዌና ወረዳ ገንዘብ ጽ/ቤት በወረዳው ለሚገኙ መደበኛ በጀት ፕሮግራም በታቀፉ ሴክተር መስሪያ ቤቶች በ2019 በጀት ዓመት የተለያዩ ዕቃዎች በግልጽ ጨረታ አወዳድሮ ለመግዛት ይፈልጋል

Description

ግልጽ የጨረታ ማስታወቂያ

በኦሮሚያ ክልላዊ መንግስት በምስራቅ ባሌ ዞን በሰዌና ወረዳ ገንዘብ ጽ/ቤት በወረዳው ለሚገኙ መደበኛ በጀት ፕሮግራም በታቀፉ ሴክተር መስሪያ ቤቶች በ2019 በጀት ዓመት ቀጥሎ የተዘረዘሩትን ዕቃዎች ማለትም

  • ቋሚ እና አላቂ ዕቃዎች
  • ጽህፈት መሳሪያዎች
  • ፈርኒቸር እና ኤሌክትሮኒክስ ዕቃዎች
  • የተለያዩ የደንብ ልብሶችና የወንድና የሴት ጫማዎች
  • ለጽዳት የሚውል ቁሳቁስ
  • የመኪና እና የሞተር ሳይክል ጎማዎች እና
  • ለሞተር ሳይክል ግዥ እና ተዛማች ዕቃዎች በግልጽ ጨረታ አወዳድሮ ለመግዛት ይፈልጋል፡፡

ተጫራቾች የሚያሟሉትን መስፈርትና የዕቃውን ስም ዝርዝር፤ የእቃው ዓይነት ከጫረተው ሰነድ ጋር የሚሸጥ መሁኑን በአክብሮት እንገልፃለን። 

ለበለጠ መረጃ ስልክ ቁጥር 0964 022 234 / 0921 165 874 / 0923 728 083

ሰዌና ወራዳ ገንዘብና ኢኮኖሚ ጽ/ቤት ከአዲስ አበባ ርቀት 619 ኪ.ሜ.

በምስራቅ ባሌ ዞን የሰዌና ወረዳ ገንዘብ ጽ/ቤት


Tender details

  • Deadline: 2026-09-07
  • Bid closing time: 12:00
  • Bid closing (note): የጨረታው መዝጊያ ቀን እና ሰዓት አልተገለጸም
  • Bid opening: 2026-09-07 12:00
  • Bid opening (note): የጨረታው መክፈቻ ቀን እና ሰዓት አልተገለጸም
  • Region: Oromia
  • Publishing entity: Bale Zone Sewena Woreda F/E/D/Bureau
  • Published on: Addis Zemen (Aug 22, 2026)
  • Posted at: 2026-08-22T08:50:03.000Z
← Back to all tenders