Cleaning and Janitorial Equipment and Service

በየካ ክፍለ ከተማ አስተዳደር የወረዳ 06 ፋይናንስ ጽ/ቤት በ2019 በጀት ዓመት የተለያዩ የፅህፈት መሳሪያዎች፣ የጽዳት ዕቃዎች፣ የደንብ አልባሳት፣ የተለያዩ፣ የጭነት መኪና፣ የህዝብ ትራንስፖርት አገልግሎት፣ የተለያዩ የኤሌክትሮኒክስና የፈርኒቸር ጥገና አገልግሎት፣ የሞንታርቦ እና የጄኔሬተር ኪራይ አገልግሎት፣ የዲኮር ኪራይ አገልግሎት የህትመት አገልግሎት እና የመስተንግዶ አገልግሎት በግልፅ ጨረታ አ

Description

የጨረታ ማስታወቂያ ቁጥር 001–/2019 ዓ.ም

በየካ ከፍለ ከተማ አስተዳደር የወረዳ 06 ፋይናንስ ጽ/ቤት በ2019 በጀት ዓመት የአንደኛ ዙር በወረዳው ለተለያዩ ጽ/ቤቶች ለስራ አገልግሎት የሚውል የተለያዩ የፅህፈት መሳሪያዎች፣ የጽዳት ዕቃዎች፣ የደንብ አልባሳት፣ የተለያዩ፣ የጭነት መኪና፣ የህዝብ ትራንስፖርት አገልግሎት፣ የተለያዩ የኤሌከትሮኒከስና የፈርኒቸር ጥገና አገልግሎት፣ የሞንታርቦ እና የጄኔሬተር ኪራይ አገልግሎት፣ የዲኮር ኪራይ አገልግሎት የህትመት አገልግሎት እና የመስተንግዶ አገልግሎት በግልፅ ጨረታ አወዳድሮ መግዛት የሚፈልግ ሲሆን፦

ተ.ቁ

የእቃ ኮድ

የእቃው ዓይነት

 

የብር መጠን

1

6212

የተለያዩ የፅህፈት መሳሪያዎች

ናሙና የሚቀርብበት

25,000

2

6218

የተለያዩ የጽዳት ዕቃዎች

ናሙና የሚቀርብበት

25,000

3

6211

የተለያዩ የደንብ አልባሳት

ናሙና የሚቀርብበት

25,000

4

6252

የጭነት መኪና እና የትራንስፖርት አገልግሎት

መስሪያቤቱ በሚፈልገው ሰአት የሚገኝ

15,000

5

6243

የኤሌክትሮኒክስእና የፈርኒቸር ጥገና

በሙያው ብቁ ልምድ ያለው

15,000

6

6252

የሞንታርቦ ከነጄኔሬተር ዲኮር እና ድንኳል አገልግሎት

የተሟላእቃ ያለው እና ማቅረብ የሚችል

10,000

7

6233

የመስተንግዶ አገልግሎት

ጥራቱን የጠበቀ እና በሰዓቱ ማቅረብ የሚችል

25000

8

6255

የጉልበት ሰራተኛ ኪራይ

መስሪያቤቱ በሚፈልገው ሰአት የሚገኝ

1000

9

6213

የህትመት አገልግሎት

ጥራቱን የጠበቀ እና በሰዓቱ ማቅረብ የሚችል

25000

ስለዚህ ተጫራቾች ከዚህ በታች የተዘረዘሩትን መስፈርቶች ማሟላት አለባቸው

1. የታደሰ ንግድ ፍቃድ ያላቸው እና በዘርፉ የተሰማሩ ለመሆናቸው በጀርባው ይመልከቱ የሚል በጽሁፍ ማቅረብ አለባቸው፣

2. የዘመኑን የመንግስት ግብር የከፈሉ፣

3. ተጫራቾች ተጨማሪ እሴት ታከስ ከፋይ መሆናቸውን ማስረጃ ማቅረብ የሚችሉ መሆን አለባቸው

4. በጨረታ ለመሳተፍ የሚያስችል ክሊራንስማቅረብ የሚችልና በወቅቱ በማንኛውም ሁኔታ ያልተቀጣ (እንዳይወዳደር ያልታግደ) አለበት

5. በዚህ ጨረታ አማራጭ ዋጋ ማቅረብ አይቻልም፤

6. በጨረታው ለመሳተፍ ከላይ በሰንጠረዥ በተጠቀሰው የብር መጠን መሰርት በቢድ ቦንድ ሲፒኦ ቼክ በማሰራትማቅረብ ይኖርባቸዋል።

7. አሸናፊነታቸው ከተገለፀላቸው በኋላ ውል ማስከበሪያ 10% ማስያዝ ይጠበቀባቸዋል፤ ተጫራቾች ቴክኒካል ሰነዶችና የዋጋ ማቅረቢያዎችን ፋይናንሻል/ ሰነዶችን በተለያየ ፖስታ ታሽጎ ለየብቻ ማቅረብ አለበት በየሎቱ ያስገቡትን የዋጋ መጠን ጠቅላላ ድምር ማስቀመጥ ይኖርባቸዋል።

8. ፖስታ ስታስገቡ በየሎቱ ለይታችሁ ማስገባት ይኖርባችኋል ለምሳሌ 6212 በአንድ ፖስታ 6211 በሌላ ፖስታ 6218 በሌላ ፖስታ ሁሉም ሎቶች በተለያዩ ፖስታ ይጠበቅባችኋል።

9. ማንኛውም ተጫራች የሚያስገባው ሰነድ የጨረታ ሰነድ ላይ ስርዝ ድልዝ፣ በፍሉድ የጠፋ ሰነድ፣ ዋጋ ያልተሞላበት ዝርዝር ተቀባይነት የሌለው መሆኑን እናሳውቃለን፤

10. በጨረታው አሸናፊ የሆኑ ድርጅቶች ዕቃውን ወይም አገልግሎቱን በራሳቸው ትራንስፖርት የካ ክ/ከተማ ወረዳ 6 ፋይናንስ ጽ/ቤት ልዩ ቦታው ከሴቶች አደባባይ ዝቅ ብሎ ወደ እንደራሴ በሚወስደው መንገድ ላይ በሚገኘው የጽ ቤቱ ግምጃ ቤት ወይም ንብረት ከፍል 6 በፍላጎት መግለጫው በተጠቀሰው የማስረከቢያ ቦታ ድረስ በመምጣት ማስረከብ አለባቸው።

11. በጨረታ ሰነድ ክፍል 6 ውስጥ በሚገኘው የፍላጎት መግለጫ ላይ በሚገልፀው መሰረት ፋይናንሻልና ቴክኒካል ሰነዶች ተገምግመው አሸናፊው ያሸነፈባቸውን የፅህፈት መሳሪያዎች፣ የጽዳት ዕቃዎች፤ የደንብ አልባሳት እንዲሁም ከላይ በጨረታ የተገለፁትን እቃዎች ሙሉ ለሙሉ አዘጋጅተው ገቢ ከማድረጋቸው በፊት ከእየአይነቱ ናሙና ማቅረብ አለበት!

12. ተጫራቾች ከሴቶች አደባባይ ዝቅ ብሎ በሚገኘው የወረዳ 6 አስተዳደር ግዥ የስራ ሂደት ቀርበው የጨረታ ሰነድ የማይመለስ ብር 500 (አምስት መቶ ብር) ብቻ ከፍለው መግዛት ይችላሉ።

13. ተጫራቾች ይህ ማስታወቂያ ከወጣበት አስር ተከታታይ የስራ ቀናት ውስጥ ከጠዋቱ 2:30-11:30 ጨረታው ክፍት ሆኖ ስለሚቆይ በወረዳው ግዥ የስራ ሂደት ቢሮ ቁጥር 008 በተዘጋጀው የጨረታ ሳጥን ውስጥ ማስገባት ይችላሉ።

14. በአስራ አንደኛው ቀን ከጠዋቱ 3፡00 ሰዓት የጨረታ ሳጥኑ ታሽጎ በ3፡30 የሚከፈት ሲሆን በመስሪያ ቤቱ ተጫራቾች ወይም ህጋዊ ወኪሎቻቸው በተገኙበት ይከፈታል፣

15. የጨረታው መክፈቻ የስራ ቀን ካልሆነ ቀጥሎ ባለው ይሆናል መደበኛ የስራ ቀን ከላይ በተጠቀሰው ሰዓት 3፡00 ታሽጎ 3፡30 ሰዓት የሚከፈት ይሆናል።

16. ዘግይተው የሚመጡ የጨረታ ሰነዶች ተቀባይነት የላቸውም እንዲሁም ስርዝድልዝ ሰነድ የማንቀበል መሆነንእንገልፃለን።

17. መ/ቤቱ የተሻለ መንገድ ካገኘ ጨረታውን በከፊልም ሆነ በሙሉ የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው።

አድራሻ ከሴቶች አደባባይ ዝቅ ብሎ ወደ እንደራሴ የሚወስደው መንገድ ሳይ በስተቀኝ በኩል፤

ለበለጠ መረጃ፡- ስልክ ቁጥር 011 557 9630

የየካ ክፍለ ከተማ ወረዳ 06 ፋይናንስ ጽ/ቤት


Tender details

  • Deadline: 2026-09-02
  • Bid closing time: 09:00
  • Bid closing (note): ይህ የጨረታ ማስታወቂያ በጋዜጣ ከወጣበት ቀን ጀምሮ በአስራ አንደኛው ቀን ከጠዋቱ 3፡00 ሰዓት
  • Bid opening: 2026-09-02 09:30
  • Bid opening (note): ይህ የጨረታ ማስታወቂያ በጋዜጣ ከወጣበት ቀን ጀምሮ በአስራ አንደኛው ቀን ከጠዋቱ 3፡30 ሰዓት
  • Region: Addis Ababa
  • Publishing entity: Yeka Sub City Administration Woreda 6 Finance Office
  • Buyer address: ካሳንችስ ወደ አቧራ በሚወስደው መንገድ 28 ሜዳ/ወንጌል ብርሃን ቤተ/ክርስቲያን አጠገብ
  • Bid bond: በየሎቱ የተለያየ ነው
  • Bid document price: 500.00 (አምስት መቶ ብር)
  • Published on: Addis Zemen (Aug 23, 2026)
  • Posted at: 2026-08-24T08:22:23.000Z
← Back to all tenders