House, Building and Warehouse

የአዲስ አበባ ቄራዎች ድርጅት በ2019 በጀት ዓመት ለአትክልትና ፍራፍሬ እና ለዶሮ፣ እንቁላልና አሳ መሸጫ ብቻ የሚሆን ሱቅ /ኮንቴነር/ በግልፅ ጨረታ አወዳድሮ ማከራየት ይፈልጋል

Description

የአትክልትና ፍራፍሬ ፣ የዶሮ ስጋ እና አሳ

መሸጫ ሱቆች ኪራይ ጨረታ ማስታወቂያ

የአዲስ አበባ ቄራዎች ድርጅት በ2019 በጀት ዓመት ለአትክልትና ፍራፍሬ እና ለዶሮ፣ እንቁላልና አሳ መሸጫ ብቻ የሚሆን ሱቅ / ኮንቴነር/ በግልፅ ጨረታ አወዳድሮ ማከራየት ይፈልጋል።

ስለዚህ ማንኛውም ተጫራች፡-

  • በመስኩ የታደሰ ህጋዊ የንግድ ፍቃድ እና የግብር ከፋይ ሰርተፍኬት ያለውና የዘመኑን ግብር የከፈለ ማስረጃ ኮፒ ማያያዝ አለበት::
  • የጨረታ ማስከበሪያ በጨረታ ሰነዱ ላይ በተገለፀዉ መሠረት ይሆናል።
  • የተዘጋጀውን የጨረታ ሰነድ የማይመለስ ብር 300.00 /ሶስት መቶ ብር/ በመክፈል ከማርኬቲንግ የሥራ ሂደት ቢሮ ቁጥር 2 በመቅረብ መውሰድ ይችላሉ።
  • የዋጋ ማቅረቢያና ሌሎች መረጃዎችን የያዘ የጨረታ ሰነድ በታሸገ ኤንቨሎፕ ከጨረታ መዝጊያው ሰዓት በፊት በተዘጋጀው የጨረታ ሳጥን ውስጥ ማስገባት አለበት።
  • ጨረታው መስከረም 05 ቀን 2019 ዓ.ም ከጠዋቱ 4፡00 ሰዓት ተዘግቶ በዚያው ዕለት 4፡30 ተጫራቾችና ህጋዊ ወኪሎቻቸው በተገኙበት በድርጅቱ የመሰብሰቢያ አዳራሽ ይከፈታል።
  • ድርጅቱ የተሻለ አማራጭ ካገኘ ጨረታውን ሙሉ በሙሉ ወይም በከፊል የመሠረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው።

ለተጨማሪ ማብራሪያ በ8868/ 011 416 3978 ደውለው መጠየቅ ይችላሉ።

የአዲስ አበባ ቄራዎች ድርጅት!!!


Tender details

  • Deadline: 2026-09-15
  • Bid closing time: 10:00
  • Bid opening: 2026-09-15 10:30
  • Region: Addis Ababa
  • Publishing entity: Addis Ababa Abattoirs Enterprise
  • Buyer TIN: 0000028921
  • Bid document price: 300.00 ብር
  • Published on: Reporter (Aug 23, 2026)
  • Posted at: 2026-08-24T11:41:26.000Z
  • Buyer website: https://www.aaae.gov.et/en/
← Back to all tenders