Cleaning and Janitorial Equipment and Service
በአራዳ ክ/ከተማ የወረዳ 04 ፋይናንስ ጽ/ቤት የፅዳት ዕቃዎች፣ የእስቴሽነሪ ዕቃዎች፣ የሰራተኛ የደንብ ልብስ፣ የመኪና ዕቃዎች፣ መስተንግዶ፣ የትራንስፖርት አገልግሎት፣ የድንኳን አገልግሎት፣ የደንብ ልብስ ስፌት፣ ህትመት፣ ኮምፒውተር ጥገና፣ የፈርኒቸር ጥገና ግዢ እና ቋሚ ዕቃዎች አወዳድሮ መግዛት ይፈልጋል
Cleaning and Janitorial Equipment and ServiceStationeryOffice Supplies and Services
Addis Ababa
More tags
Textile, Garments and UniformsTextile, Garment and LeatherShoes and Other Leather ProductsTents and Camping EquipmentCatering and Cafeteria ServicesTransportation ServiceWarehousing, Transit and Transport ServicePrinted Advertising MaterialsAdvertising and PromotionPrinting and PublishingOffice Machines and ComputersMaintenance and RepairOthersOffice Machines and AccessoriesHouse FurnitureFurniture and FurnishingOffice FurnitureEvent Organizing and PlanningSpare Parts and Car Decoration MaterialsTour and TravelHospitality, Tour and TravelVehicleRentFurnitureEquipment and AccessoriesElectrical, Electromechanical and ElectronicsComputer and AccessoriesIT and TelecomAmharic2merkatoArada Sub City Administration Woreda 04 Finance Bureau
Description
የግልፅ ጨረታ ማስታወቂያ
በአራዳ ክ/ከተማ የወረዳ 04 ፋይናንስ ጽ/ቤት በ2019 ዓ.ም በጀት አመት በጨረታ ቁጥር 01/2019 ዓ.ም ዕቃዎችን እና አገልግሎቶችን የ1ኛ ዙር ግልፅ ጨረታ አወዳድሮ መግዛት ይፈልጋል።
- ሎት1- የፅዳት ዕቃዎች
- ሎት2-የእስቴሽነሪ ዕቃዎች
- ሎት3 የሰራተኛ የደንብ ልብስ
- ሎት4-የመኪና ዕቃዎች
- ሎት5 መስተንግዶ
- ሎት 6 የትራንስፖርት አገልግሎት
- ሎት7 የድንኳን አገልግሎት
- ሎት8-የደንብ ልብስ ስፌት
- ሎት9 ህትመት
- ሎት10-ኮምፒተር ጥገና
- ሎት11-የፈርኒቸር ጥገና ግዢ
- ሎት12-ቋሚ ዕቃዎች አወዳድሮ መግዛት ይፈልጋል።
- ተጫራቾች በሙያው የታደሰ ንግድ ፍቃድ ማቅረብ የሚችሉ፣ የተጨማሪ እሴት ታክስ ተመዝጋቢ የሆኑና ኪዋር ተመዝጋቢ የሆኑና በተሰማሩበት የስራ መስክ የዘመኑን ግብር መከፈላቸውን የሚያረጋግጥ እና የከሊራንስ ማስረጃ ማቅረብ የሚችሉ።
- የመንግስት የግዥ ጨረታ ላይ ለመሳተፍ የሚያስችል የተሟላ ማስረጃ ማቅረብ የሚችሉና በአቅራቢነት ሊስት ውስጥተመዝጋቢ የሆኑ።
- ከዚህ በፊት በጨረታ ስራዎች ላይ ያላቸውን የስራ እንቅስቃሴ የሚያሳይ የስራ አፈፃፀም ደብደቤ ቢኖር ይመረጣል።
- የጨረታውን ዝርዝር የያዘ ሰነድ የማይመለስ 300 ብር በመክፈል መጫረት ይችላሉ።
- ጨረታ ሰነዶቻችሁን ይህ ማስታወቂያ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ባሉት ተከታታይ 10 የስራ ቀናት ውስጥ በመሙላት ለጨረታ ማስከበሪያ ዋስትና የሚያገለግል የጨረታ ማስከበሪያ ዋስትና ለተጫረቱበት በሎት ላይ 3% በባንክ በተረጋገጠ ሲፒኦ/CPO/ ብቻ በአራዳ ክ/ከተማ ወረዳ 4 ፋይናንስ ፅ/ቤት ስም አሰርተው በታሸገ ኤንቨሎፕ ሞልተው ማቅረብ ይኖርባቸዋል።
- ጨረታው በ11ኛው ቀን በ4፡00 ሰዓት ታሽጎ በእዛው እለት በ4፡30 ላይ ተጫራቾች ወይም ህጋዊ ወኪሎቻቸው በተገኙበት በአራዳ ክ/ከተማ በወረዳ 4 አስተዳደር መሰብሰቢያ አዳራሽ ይከፈታል። የጨረታ ሰነዱን ኦርጅናል እና ኮፒ ሞልተው ማቅረብ አለባቸው።
- ከገዙበት ጨረታ ሰነድ የዋጋ መሙያ ፎርም ውጭ ዋጋ ተሞልቶ የሚመጣ ሰነድ ተቀባይነት አይኖረውም ሌላው ናሙና እስከ 10 ቀን ማቅረብ አለባቸው።
- መ/ቤቱ የተሻለ ዘዴ ካገኛ ጨረታውን ሙሉ በሙሉ ወይም በከፊል የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው።
- አሸናፊ ተጫራቾች የውል ማስከበሪያ 10% በባንክ የተመሰከረ ሲፒኦ/CPO/ ማቅረብ አለባቸው።
- ተጫራቾች የጊዜና የዋጋ ገደብ ማስቀመጥ አይቻልም።
አድራሻ፡- በአራዳ ክ/ከተማ ወረዳ 04 ፋይናንስ ጽ/ቤት ልዩ ቦታ የኢትዮጵያ ዜና አገልግሎት አካባቢ ወደ
ቀጨኔ በሚወስደው መንገድ 50 ሜትር ገባ ብሎ ለተጨማሪ መረጃ ስልክ ቁጥር 011 156 5095 መደወል ይችላሉ።
በአራዳ ክ/ከተማ የወረዳ 04 ፋይናንስ ጽ/ቤት
Tender details
- Deadline: 2026-09-05
- Bid closing time: 10:00
- Bid closing (note): ይህ የጨረታ ማስታወቂያ በጋዜጣ ከወጣበት ቀን ጀምሮ በ11ኛው ቀን በ4፡00 ሰዓት
- Bid opening: 2026-09-05 10:30
- Bid opening (note): ይህ የጨረታ ማስታወቂያ በጋዜጣ ከወጣበት ቀን ጀምሮ በ11ኛው ቀን በ4፡30 ሰዓት
- Region: Addis Ababa
- Publishing entity: Arada Sub City Administration Woreda 04 Finance Bureau
- Buyer address: ሾላ ከኢትዮጵያ ዜና አገልግሎት ወደ ቀጨኔ መታጠፊያ በሚወስደው መንገድ 50 ሜትር ገባ ብሎ
- Bid bond: 3%
- Bid document price: 300.00 ብር
- Published on: Addis Zemen (Aug 25, 2026)
- Posted at: 2026-08-26T09:08:48.000Z