Stationery
የኢስት አፍሪካ አግሪ ቢዝነስ ኃ/የተ/ ማ/ማህበር ለ2019 በጀት ዓመት የተለያዩ ዕቃዎችን አቅርቦት ፍላጎት ካላቸው የሃገር ውስጥ ድርጅቶች በግልጽ ጨረታ አወዳድሮ መግዛት ይፈልጋል
StationeryOffice Supplies and ServicesPackaging and Labelling
Addis Ababa
More tags
Plastic ProductsPlastic Raw Materials and ProductsPlastic Raw MaterialsWater Pipes and FittingsConstruction and Water WorksRaw Materials and SuppliesAgriculture and FarmingCleaning and Janitorial Equipment and ServicePersonal Care Products and ServicesSanitary and CeramicsChemicals and ReagentsAmharic2merkatoEast Africa Agri Business P.L.C
Description
የጨረታ ማስታወቂያ
ግ.ጨ.ቁ 003/2018
የኢስት አፍሪካ አግሪ ቢዝነስ ኃ/የተ/ ማ/ማህበር ለ2019 በጀት ዓመት ከዚህ በታች የተጠቀሰውን አቅርቦት ፍላጎት ካላቸው የሃገር ውስጥ ድርጅቶች በግልጽ ጨረታ አወዳድሮ መግዛት ይፈልጋል፡፡
|
S.no |
Types of Input |
|
1 |
Lot -1 |
|
2 |
Film (BOPP) |
|
3 |
Anbessa80gm Packe. |
|
4 |
Anbessa40gm packet |
|
5 |
Sachet 50gm |
|
6 |
Colla |
|
7 |
PP bag gm 4x2000 |
|
8 |
PP bag gm gmx100 |
|
9 |
Poly bag |
|
10 |
Good morning film |
|
11 |
Paper pack 8) carton |
|
12 |
Fluting |
|
13 |
Test liner |
|
14 |
PP bag with inner plastic |
|
15 |
PP Bag without inner plastic |
|
|
Lot - 2 |
|
1 |
Stationary and Sanitation materials |
በመሆኑ በጨረታ መሳተፍ የምትፈልጉ ተጫራች የሚከተሉትን ህጋዊ ሰነድ ማሟላት ይኖርባቸዋል፡፡
- በበጀት ዓመቱ የታደሰ ንግድ ፈቃድ
- የታክስ ክሊራንስ ምስክር ወረቀት
- የተጨማሪ እሴት ታክስ ምስክር ወረቀት
- ጨረታው ፀንቶ የሚቆየው ለ15 (አስራ አምስት) ቀናት ይሆናል፡፡
- የጨረታ ማስከበሪያ መጠን 50,000.00 ብር ሆኖ በሲፒኦ ብቻ ይሆናል፡፡
- ሰነድ መግዛት ለምትፈልጉ ተጫራቾች ሰነዱ በሚገኝበት ዱከም በሚገኘው በኢስት አፍሪካ አግሪ ቢዝነስ ዋና መስሪያ ቤት የሀገር ውስጥ ግዥ ክፍል የማይመለስ 400.00(አራት መቶ ብር) በመክፈል መወሰድ ትችላላችሁ፡፡
- የጨረታ ማስረከቢያ የመጨረሻ ቀን ይህ ጨረታ ማስተወቂያ በአዲስ ዘመን ጋዜጣ ከወጣበት በአስራ አምስተኛው ቀን (15ኛ ቀን) እስከ ረፋዱ 4፡00 ሠዓት ይሆናል፡፡
- ጨረታው የሚከፈተው በአስራ አምስተኛው (15ኛ) ቀን ከረፋዱ 4፡30 ሠዓት ይሆናል፡፡
- ተጫራቾች ጨረታውን ካሸነፉ የተጫረቱበትን የእቃ ጠቅላላ ዋጋ 5% ፐርፎርማንስ ቦንድ ማስያዝ አለባቸው ።
- ድርጅቱ ጨረታውን ሙሉ በሙሉ ወይም በከፊል የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው፡፡
- ለበለጠ መረጃና ማብራሪያ በድርጅቱ በመገኘት ወይም በስልክ ቁጥር 0952162052/ 0921208237 ደውሎ መጠየቅ ይችላሉ፡፡
አድራሻ፡- የኢስት አፍሪካ አግሪ ቢዝነስ ኃ/የተ/የግ/ማህበር ዋና መስሪያ ቤት (ዱከም)
የኢስት አፍሪካ አግሪ ቢዝነስ ኃ/የተ/የግ/ማህበር
Tender details
- Deadline: 2026-09-09
- Bid closing time: 12:00
- Bid closing (note): ይህ ጨረታ ማስተወቂያ በአዲስ ዘመን ጋዜጣ ከወጣበት በአስራ አምስተኛው ቀን (15ኛ ቀን) እስከ ረፋዱ 4፡00 ሠዓት
- Bid opening: 2026-09-09 12:00
- Bid opening (note): ይህ ጨረታ ማስተወቂያ በአዲስ ዘመን ጋዜጣ ከወጣበት በአስራ አምስተኛው (15ኛ) ቀን ከረፋዱ 4፡30 ሠዓት
- Region: Addis Ababa
- Publishing entity: East Africa Agri Business P.L.C
- Bid bond: 50,000.00 ብር
- Bid document price: 400.00 /አራት መቶ ብር/
- Published on: Addis Zemen (Aug 25, 2026)
- Posted at: 2026-08-26T13:37:07.000Z