Building and Finishing Materials

የአርባ ምንጭ ከተማ ፋይናንስ እና ፕላን ልማት መምሪያ ለተለያዩ ሴክተር መቤቶች አገልግሎት የሚውሉ እቃዎችን ማወዳደር ይፈልጋል

Description

የዕቃ ግዥ ጨረታ ጥሪ ማስታወቂያ

የአርባ ምንጭ ከተማ ፋይናንስ እና ፕላን ልማት መምሪያ ለተለያዩ ሴክተር መቤቶች አገልግሎት የሚውሉ እቃዎችን ማወዳደር ይፈልጋል።

ስለዚህ መስፈርቱን የሚያሟሉ ተጫራቾች በጨረታው እንድትወዳደሩ ተጋብዛችኋል።

/

የጨረታ አይነት

የጨረታ ማስከበሪያ

መግለጫ

1

የጽህፈት መሣሪያ

80,000.00

VAT ተመዝጋቢ

2

የህንፃ መሣሪያ

80,000.00

VAT ተመዝጋቢ

3

የፅዳት ዕቃዎች

80,000.00

VAT ተመዝጋቢ

4

የህትመት ሥራ

80,000.00

VAT ተመዝጋቢ

5

ኤሌክትሮኒክስ ዕቃዎች

80,000.00

VAT ተመዝጋቢ

6

ፈርኒቸር

80,000.00

VAT ተመዝጋቢ

7

የኤሌክትሪክ ሞተሮች

80,000.00

VAT ተመዝጋቢ

8

የቤንዝን ሞተሮች

80,000.00

VAT ተመዝጋቢ

9

የግንባታ ማቴሪያል አቅርቦት

80,000.00

VAT ተመዝጋቢ

10

የግንባታ አጣናዎች

80,000.00

VAT ተመዝጋቢ

11

የከባድ መኪና መለዋወጫ እና ሙያዋ

80,000.00

VAT ተመዝጋቢ

12

የቀላል መኪና መለዋወጫ እና ሙያዋ

80,000.00

VAT ተመዝጋቢ

13

የማሽነሪ መለዋወጫ እና ሙያዋ

80,000.00

VAT ተመዝጋቢ

14

ሻይ ቡና መስተንግዶ ግዥ አቅርቦት

80,000.00

VAT ተመዝጋቢ

15

የጉልበት ሥራ ሎት1 ሎት2 ሎት3

80,000.00

ደረጃ 9 Gc-Bc

16

አቅርቦት ሴሌክት ጠጠር አሸዋና ድንጋይ

80,000.00

በዘርፉ ፊቃድ ያለው

17

ሞተር ሣይከል መለዋወጫ

80,000.00

VAT ተመዝጋቢ

18

መድረክ ሥራ እና ዲኮር ሥራ

80,000.00

VAT ተመዝጋቢ

19

አውቶካድ ሥራ

80,000.00

VAT ተመዝጋቢ

20

የማሽነሪ ኪራይ

150,000.00

በዘርፉ ፊቃድ ያለው

21

ሻይ ቡና አቅርቦት ሎት 1234.5

80,000.00

VAT

22

የግብርና መድኃኒትና ሕክምና ዕቃዎች

80,000.00

VAT

1. በዘርፉ ሕጋዊ ንግድ ፍቃድ ያላቸው፣ የንግድ ምዘገባ ምስክር ወረቀት ያላቸው የግብር ከፋይ ቁጥር (TIN No)ያላቸው የዘመኑ ግብር የከፈሉ ንግድ ፍቃድ ያለው/ት ቫት ተመዝጋቢ የሆነ።

2. የአቅራቢነት ማስረጃ ኦን ላይን ማቅረብ የሚችል

3. ይህ ማስታወቂያ ከወጣበት ለ15 ተከታታይ የሥራ ቀናት ውስጥ በአ/ም/ከ/ፋ/ፕ/ል/መምሪያ በመቅረብ የማይመለስ ብር 500.00 /አምስት መቶ ብር/ በመክፈል የጨረታ ሰነድ እንደትገዙ እንገልፃለን።

4. ዋጋቸውን በማያሻማ መልኩ እንድታቀርቡ እናሳውቃለን።

5. የጨረታ ሳጥን የሚታሸገው በዕለቱ ከረፋዱ 4፡00 ሲሆን የሚከፈተው በዕለቱ 4፡30 በከተማው ፋ/ፕ/ል/መምሪያ ይሆናል።

በዕለቱ በዓል ወይም እረፍት ቀን ከሆነ በቀጣይ ቀን ይሆናል።

6. ተጫራቾቹ ጨረታ ዶክመንት /አንድ ኦርጅናልና አንድ ቴክኒካል ኮፒ1/ እና ኮፒ2/ ፋይናንሻል ኦርጅናል እና ኮፒ 2/እንዲሁም CPO በፖስታ አድርገው በእናት ፖስታ አሽገው እንዲያቀርቡ ይፈልጋል።

7. ውል ማስከበሪያ ማስያዝ የሚችል

8. አሸናፊው ዕቃውን የሚያስረከብበት ቦታ በአ/ከ/አስ/ፋ/ፕ/ል/መምሪያ ግቢ ውስጥ ሲሆን ማስጫኛና ማውረጃ የትራንስፖርት ወጪዎች በአሸናፊው ይሸፈናል።

9. አሸናፊ ድርጅት ያሸነፈባቸውን ዕቃዎች ናሙና የማቅረብ እና የማስያዝ ግዴታ አለበት።

10. በሌላ ተጫራች ላይ ተንተርሶ ዋጋ ማቅረብ አይቻልም።

11. የዕቃው መጠን በሰነድ ላይ በተገለፀው መሠረት በ20% ሊጨምርም ሆነ ሊቀንስ ይችላል። መ/ቤቱ የተሻለ አማራች ካገኘ ጨረታውን በከፊልም ሆነ በሙሉ የመሰረዝ መብት አለው

የአርባ ምንጭ ከተማ ፋይናንስ ፕላን ልማት መምሪያ


Tender details

  • Deadline: 2026-09-16
  • Bid closing time: 12:00
  • Bid closing (note): ይህ ማስታወቂያ ከወጣበት ለ15 ተከታታይ የሥራ ቀናት ከረፋዱ 4፡00
  • Bid opening: 2026-09-16 12:00
  • Bid opening (note): ይህ ማስታወቂያ ከወጣበት ለ15 ተከታታይ የሥራ ቀናት ከረፋዱ 4፡30
  • Region: South Ethiopia Regional State
  • Publishing entity: የአርባ ምንጭ ከተማ ፋይናንስ እና ፕላን ልማት መምሪያ
  • Bid bond: በየሎቱ የተለያየ ነው
  • Bid document price: 500.00 ብር
  • Published on: Addis Zemen (Aug 30, 2026)
  • Posted at: 2026-08-31T10:00:13.000Z
← Back to all tenders