House and Building Sale

የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ንብረቶች ባሉበት ሁኔታ በግልጽ ሐራጅ መሸጥ ይፈልጋል

Description

የሐራጅ ማስታወቂያ

የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ በአዋጅ ቁጥር 1147/11፣ 97/90 እና 216/92 በተሰጠው ስልጣን መሰረት ቀጥሎ የተመለከቱትን ንብረቶች ባሉበት ሁኔታ በግልጽ ሐራጅ መሸጥ ይፈልጋል።

.

የተበዳሪ ስም

የንብረት አስያዝ

የማሺነሪው አገልገሎት

ማሽነሪ  አይነት

ኢንቮይስ ቁጥር

የሐራጅ መነሻ ዋጋ (ብር)

ሐራጁ የሚከናወንበት ቀን እና ሰዓት

1

ኤፍራታ /የተ/የግ/

ተበዳሪው

 

ሞተር መገጣጠሚያ

Motor cycle assembly line

SQ20150822

27,793,788.064

04/01/2019 ዓ.ም. 3፡00- 4፡00

 

.

የተበዳሪው ስም

የንብረት አስያዥ ስም

የመያዣ ንብረቱ መለያ

የሐራጁ መነሻ ዋጋ (ብር)

ሐራጁ የሚናወንበት ቀን እና ሰዓት

አድራሻ

የይዞታ ማረጋገጫ ሰነድ ቁጥር መለያ

የይዞታው ስፋት (ካ.ሜ)

የይዞታው አይነት/ የሚሰጠው አገልግሎት

2

አቶ አቤል ጸጋዬ

ቡለታ ቦሮ እሸት ቡና መፈልፈያ የተ.የግ.ማህበር

በሲዳማ ክልል፣ሆኮ ወረዳ፣ወሌ መጋዶ ቀበሌ

LHC NO. 07-04-09-025-00001

16,070

 

የቡና ማጠቢያ ሳይት

6,631,448.60

 

19/01/2019 .300-400 ጠዋት

3

አቶ አቤል ጸጋዬ

ወይ አበራሽ ወልደ-አማኑኤል

በአዲስ አበባ ከተማ ቦሌ ክፍለ ከተማ፣ ወረዳ 07

AA000060707128

 

156

የመኖሪያ ቤት

 

10,362,717.84

19/01/2019 .. 400-500 ጠዋት

4

ወይ ምስራቅ መንክር

ተበዳሪው

 

በኦሮሚያ ክልል ሰንዳፋ ከተማ፣ በኬ ወረዳ፣ ቀበሌ 02

119/106/2012

 

500

መኖሪያ ቤት

4,682,351.88

19/01/2018 .500-600 ጠዋት

 

5

ኤም.ኤስ.. አስመጪና ላኪ የግብርና ውጤቶች አምራች /የተ/የግ/ማህበር

ተበዳሪው

ኦሮሚያ ክልል ሸገር ከተማ ቡራዩ /ከተማ

///A268-319/85

 

4,000.60

የፋብሪካ መጋዘን

60,808,081.20

19/01/2019 .800-900 ከሰዓት

6

ሸኮ አሞራ ገደል የቡና አምራች ገበሬዎች ሁለገብ /የተ//ሥራ ማህበር

ተበዳሪው

ደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ቤንች ሽኮ ዞን ሸኮ ወረዳ መሀል ሸኮ ቀበሌ

527/33/2014

 

28,350

 

የቡና መፈልፈያ ድርጅት

 

4,214,686.25

 

19/01/2019 .900-1000 ከሰዓት

 

7

ዋጋዬ ካሳዬ ሙላት

ተበዳሪው

አርባምንጭ ከተማ፣ ሼቻ ክፍለ ከተማ ዶይሳ ቀበሌ

48

1881.3

 

ለሆቴል አገልግሎት  የሚውል በግንባታ  ላይ የሚገኝ ሕንጻ

106,234,535.01

20/01/2019  . 300-400 ጠዋት

8

ዋጋዬ ካሳዬ ሙላት

ተበዳሪው

አርባምንጭ ከተማ፣ ውኃ ምንጭ ቀበሌ

SN004010402021

275

መኖሪያ ቤት

 

3,107,967.50

 

20/01/2019  . 400-500 ጠዋት

9

ዋጋዬ ካሳዬ ሙላት

/ አቦዘነች አሰፋ ወንድምነህ

አርባምንጭ ከተማ፣ ውኃ ምንጭ ቀበሌ

SN004010402022

297. 23

መኖሪያ ቤት

5,580,113.30

20/01/2019 ዓ.ም. 500-600 ጠዋት

10

አቶ ታደሰ ብሩ ሄይ

ወይዘነበች ብሩ ሄይ

ሸገር ከተማ፣ ሱሉልታ /ከተማ፣ አባ ገዳ ወረዳ

OR033015108007

197

መኖሪያ ቤት

3,902,771.27

 

20/01/2019 ዓ.ም. 800-900 ከሰዓት

11

ሙለር ኢንዱስትሪያ /የተ/ የግ/ማኅበር

ተበዳሪው

 

አዳማ፣ ኢሬቻ ቀበሌ

 

6299/95

 

30,489

 

የዱቄት ፋብሪካ ከእነ ማሽነሪው

46,650,292.84

 

20/01/2018 .900-1000 ከሰዓት

12

አቶ አምሳሉ ሞላልኝ መለሰ

ተበዳሪው

በአማራ ብሔራዊ ክልላዊ መንግስት ቡሬ ከተማ ኢንዱስትሪ ፓርክ ውስጥ

BIAIP/025/2015

 

16,460

ለፋብሪካ አገልግሎት የሚውል ሕንጻ እና በግንባታ ላይ ያለ ቢሮ

30,711,083.56

 

21/01/2019 .. 300-400 ጠዋት

 

13

ፌትካም ትሬዲንግ /የተ/የግል ማህበር

ደምስ ታፈረ

አማራ ክልል ቡሬ ከተማ

 

5179/2006

 

239

 

መኖሪያ ቤት

8,704,149.35

21/01/2019  ዓ.ም. 400-500 ጠዋት

14

ፌትካም ትሬዲንግ /የተ/ የግል ማህበር

ተበዳሪው

 

አማራ ክልል, ቡሬ ከተማ

14830/2013

 

4000

 

በመገንባት ላይ ያለፋብሪካ

8,108,077,28

21/01/2019 .500-600 ጠዋት

15

አቶ ደግነህ /ስላሴ

አቶ ደግነህ ገ/ስላሴ

ኦሮሚያ ክልል፣በሸገረ ከተማ፣ ለገጣፎ ለገዳዲከተማ አስተዳደር ቀበሌ 02

L /X/L/D/1891/00

 

2,147.07

 

ለሆቴል አገልግሎት የሚውል

 

69,346,255.86

 

21/01/2019 . 800-900 ከሰዓት

 

16

አቶ ዱጎ አዱላ ጎበና

አርባ አኖሌ

ምዕራብ ጉጂ ዞን፣ ቡሌ ሆራ ከተማ፣ 03 ቀበሌ

1262/A-2369/03

 

880

መኖሪያ ቤት

 

2,677,697.01

 

20/01/2019 ዓ.ም.  300-400 ጠዋት

17

ተስፋዬ ስብሐቱ ገብረእየሱስ

ተበዳው

መቀሌ ከተማ፣ ዓዲ ሓቂ /ከተማ

9304/04/5441

 

140

 

ለመኖሪያ ቤት

4,094,133.45

 

20/01/2019  ዓ.ም.  300-400 ጠዋት

በመሆኑም።

  1. ማንኛውም ተጫራች ወይም ህጋዊ ወኪሉ የሐራጁን መነሻ ዋጋ 1/4 ኛ በተረጋገጠ የክፍያ ማዘዣ (ሲፒኦ) በማስያዝ መጫረት ይችላል:: የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ሲፒኦ ማቅረብ ተመራጭ ነው።
  2. ከተ.ቁ 1-15 የተዘረዘሩ ንብረቶች ጨረታ የሚከናወነው በኢትዮጵያ ንግድ ባንክ አዲሱ ዋናው መስሪያ ቤት 42ኛ (ወለል) ፎቅ ቢሮ ቁጥር 4203 ነው፤ ከተራ ቁጥር 16 የተጠቀሰው ንብረት ጨረታ የሚከናወነው በኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ዲላ ዲስትሪክት ቅጥር ግቢ ዉስጥ እና በተራ ቁጥር 17 በኢትዮጵያ ንግድ ባንክ መቐሌ ዲስትሪክት ቅጥር ጊቢ ውስጥ ነው።
  3. የንግድ ማህበርን ወክሎ ለመጫረት የማህበሩን መመስረቻ እና መተዳደሪያ ደንብ የያዘና በማህበሩ ስም ንብረት ለመግዛት ስልጣን ያለው መሆን ያለበት ሲሆን ይህንኑ የሚያረጋግጥ ሰነድ በማቅረብ ይሆናል።
  4. ከመኖሪያ ቤቶች በስተቀር ለጨረታ የቀረቡ ንብረቶችን በጨረታ አሸንፎ የገዛ በሽያጩ ገንዘብ ላይ 15% ተጨማሪ እሴት ታክስ ይከፍላል።
  5. የጨረታ አሸናፊ ከሚገዛው ንብረት ጋር የተያያዙ ለመንግስት የሚከፈሉ ክፍያዎችን እንዲሁም ከስም ዝውውር ጋር የሚገናኙ ማናቸውንም ወጪዎች ይከፍላል።
  6. ንብረቶቹን ለመጎብኘት የሚፈልጉ ተጫራቾች የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ዋናው መስሪያ ቤት 42 ፎቅ በአካል በመቅረብ ባንኩ በሚያመቻቸው ፕሮግራም መሰረት መጎብኘት ይቻላል።
  7. በጨረታው ከፍተኛ የሆነ የጨረታ ዋጋ የስጠ ተጫራች በባንኩ የጨረታ አሸናፊነት ደብዳቤ ከደረሰው ቀን ጀምሮ ቀሪ የሽያጩን ገንዘብ በ15 ቀናት ውስጥ አጠቃሎ መክፈል ያለበት ሲሆን ክፍያውን በተጠቀሰው ጊዜ ውስጥ ካልከፈለ ለሐራጁ ማስከበሪያ ያስያዘው ገንዘብ ለባንኩ ገቢ ይሆናል።
  8. ንብረቶቹን በጨረታ አሸንፎ የገዛ ግለሰብ/ድርጅት የሽያጭ ገንዘቡን ከፍሎ ባጠናቀቀ በ15 ቀናት ጊዜ ውስጥ ንብረቱን መረከብ ያለበት ሲሆን በተጠቀሰው ጊዜ ውስጥ ንብረቱን ካልተረከበ በንብረቱ ላይ ለሚደርስ ጉዳት ባንኩ ኃላፊነት አይወስድም። ገዢው በተጠቀሰው ጊዜ ንብረቶቹን ካልተረከበ ከንብረቶቹ ጋር በተያያዘ ለሚኖር ወጪ ኃላፊነቱን ይወስዳል።
  9.  ባንኩ ሐራጁን በሙሉ ወይም በከፊል የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው።

ለተጨማሪ መረጃ በስልክ ቁጥር 0111-13-05-08 በመደወል ወይም የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ አዲሱ ዋና መ/ቤት 42ኛ ፎቅ ላይ በሚገኘው ሕገ ከፍል በአካል ቀርቦ ማነጋገር ደቻላል።

የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ


Tender details

  • Deadline: 2026-10-01
  • Bid closing time: 16:00
  • Bid closing (note): የሐራጁ መዝጊያ ቀንና ሰዓት የተለያየ ነው
  • Bid opening: 2026-10-01 16:00
  • Bid opening (note): የሐራጁ መክፈቻ ቀንና ሰዓት የተለያየ ነው
  • Region: Addis Ababa
  • Publishing entity: Commercial Bank of Ethiopia
  • Bid bond: 25%
  • Published on: Reporter (Aug 30, 2026)
  • Posted at: 2026-08-31T15:20:54.000Z
  • Buyer website: https://www.combanketh.com
← Back to all tenders