Stationery
በማዕከላዊ ኢትዮጰያ ክልል መንግስት በስልጤ ዞን/በዳሎቻ ከተማ አስተዳደር ፋይናንስ ጽ/ቤት በ2019 በጀት ዓመት የጽህፈት መሳሪያ/ስቴሽነሪ/ በጨረታ መግዛት ይፈልጋል
Description
የጨረታ ማስታወቂያ
በማዕከላዊ ኢትዮጰያ ክልል መንግስት በስልጤ ዞን/በዳሎቻ ከተማ አስተዳደር ፋይናንስ ጽ/ቤት በ2019 በጀት ዓመት የጽህፈት መሳሪያ/ስቴሽነሪ/ ጨረታ በማወዳደር መግዛት ይፈልጋል፡፡
ስለዚህ -
- የዘመኑን ግብር አጠናቆ የከፈለ፣
- በመስኩ ንግድ ፍቃድ ያለው፣
- የተጨማሪ እሴት ታክስ የምዝገባ ሰርተፍኬት ማቅረብ የሚችል፣
- የጨረታ ዋስትና 15000/አስራ አምስት ሺህ ብር በባንክ የተረጋገጠ ሲፒኦ ማስያዝ የሚችል፣
ተጫራቾች ሰነዱን ከስልጤ ዞን ከዳሎቻ ከተማ አስተዳደር ፋይናንስ ጽ/ቤት 500/አምስት መቶ/ ብር ብቻ በመክፈል መግዛት የምትችሉ መሆኑን እያሳወቅን፤ ሰነዱን ኦርጅናልና አንድ ፎቶ ኮፒ ለየብቻ በሰም በታሸገ ኤንቨሎፕ ይህ ማስታወቂያ በአዲስ ዘመን ጋዜጣ ከወጣበት እለት ጀምሮ ባሉት 21 ተከታታይ የስራ ቀናት ከቀኑ 6:00 ሰዓት ድረስ ከስልጤ ዞን ከዳሎቻ ከተማ አስተዳደር ፋይናንስ ጽ/ቤት ቢሮ ቁጥር-14 በዚህ በተዘጋጀው ሳጥን ማስገባት ይኖርቦታል፡፡ የጨረታ ሳጥኑ ሰነድ ማስገቢያው የጊዜ ሰሌዳ በተጠናቀቀበት እለት ከቀኑ በ6፡00 ሰዓት ታሽጎ ተጫራቾች ወይም ህጋዊ ወኪሎቻቸው በተገኙበት ከቀኑ 8:00 ሰዓት ይከፈታል::
ጽ/ቤቱ የተሻለ አማራጭ ካገኘ ጨረታውን ሙሉ በሙሉ ወይም በከፊል የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው::
በማእከላዊ ኢትዮጵያ ክልል /በስልጤ ዞን ዳሎቻ ከተማ አስተዳደር ፋይናንስ
ጽ/ቤት
ለበለጠ መረጃ 0924727270
በስልጤ ዞን/በዳሎቻ ከተማ አስተዳደር ፋይናንስ ጽ/ቤት
ዳሎቻ
Tender details
- Deadline: 2026-09-23
- Bid closing time: 12:00
- Bid closing (note): ይህ ማስታወቂያ በአዲስ ዘመን ጋዜጣ ከወጣበት እለት ጀምሮ ባሉት 21 ተከታታይ የስራ ቀናት ከቀኑ 6:00 ሰዓት
- Bid opening: 2026-09-23 14:00
- Bid opening (note): ይህ ማስታወቂያ በአዲስ ዘመን ጋዜጣ ከወጣበት እለት ጀምሮ ባሉት 21 ተከታታይ የስራ ቀናት ከቀኑ 8:00 ሰዓት
- Region: Central Ethiopia
- Publishing entity: Dalocha City Administration Finance Office
- Bid bond: 15000.00 /አስራ አምስት ሺህ ብር/
- Bid document price: 500.00 ብር
- Published on: Addis Zemen (Aug 31, 2026)
- Posted at: 2026-09-01T08:41:17.000Z