Cleaning and Janitorial Equipment and Service

በአራዳ ክ/ከተማ ወረዳ 01 ፋይናንስ ፅ/ቤት የተለያዩ እቃዎችን መግዛት ይፈልጋል

Description

ግልፅ የጨረታ ማስታወቂያ ቁጥር 01/2019 ዓ/ም

በዚሁ መሰረት ተጫራቾ ማሟላት ያለባችሁ መስፈርቶች

በአራዳ ከ/ከተማ ወረዳ 01 ፋይናንስ ፅ/ቤት በግልፅ ጨረታ ለሚሳተፉ ብቁ ድርጅቶችን በማወዳደር ለ2019 ዓ/ም ከሎት 1-3 ድረስ አወዳድሮ መግዛት እና ከሎት 4-ሎት11 አወዳድሮ ማሰራት ይፈልጋል።

ሎት ቁጥር

የሚገዛው የዕቃው ዓይነት

የጨረታ ማስከበሪያ (CPO) መጠን

ምርመራ

 

ሎት 1

ፅዳት ዕቃዎች

 

34,000

 

 

ሎት2

እስቴሽነሪ ዕቃዎች

 

28,000

 

 

ሎት3

የደንብ ልብስ

 

48,000

 

 

ሎት4

የተለያዩ ህትመቶች

 

10,000

 

 

ሎት5

የተለያዩ መስተንግዶዎች

 

10000

 

 

ሎት6

የኤሌትሮኒክስ ጥገና

 

3000

 

 

ሎት7

የፈርኒቸር ጥገና

 

3000

 

 

ሎት8

ጭነት መኪና ኪራይ በብያጆ

 

5000

 

 

ሎት9

የጉዞ መኪና በኪሎ ሜትር

 

5000

 

 

ሎት10

የዲኮር ስራ

 

10000

 

 

ሎት11

የልብስ ስፌት

 

2000

 

 


1ኛ በዘርፉ የታደሰ ንግድ ፍቃድ ያላቸው

2ኛ, የጨረታ ማስከበሪያ ዋስትና ለተጫረቱበት ሎት ለይ በባንክ በተረጋገጠ (cpo) ብቻ ማቅረብ አለባቸው 

3ኛ. ተጨማሪ እሴት ታክስ ተመዝጋቢ የሆኑ

4ኛ. ቫት ከፋይ የሆኑ

5ኛ ሰነዱ የማይመለስ ዋጋ 300 ብር በመግዛት ማስታወቂያው ከወጣበት ቀን ጀምሮ በወረዳው ፋ/ፅ/ ቤት ከግዥ ቢሮ መውሰድ ይችላሉ።

6ኛ. ማስታወቂያው ከወጣበት ቀን ጀምሮ ባሉት 10 ተከታታይ የስራ ቀናት ውስጥ በተዘጋጀው ቅፅ ላይ በመሙላት የድርጅታቸውን ከብ ማህተም ኦርጅናል እና ኮፒ ላይ በማድረግ በታሽገ ፖስታ ወረዳው ባዘጋጀው የጨረታ ሳጥን ውስጥ ማስገባት አለባቸው።

7ኛ, የጨረታ ሳጥኑ በአስራ አንደኛ ቀን ከጠዋቱ 4፡00 ስዓት ታሽጎ በ4:30 ሰዓት ላይ ተጫራቾች ወይም ህጋዊወኪሎቻቸው በተገኙበት ይከፈታል።

8ኛ. ሞልታችሁ ለምታስገቡት የጨረታ ሰነዱ ላይ ቀንን ገድባችሁ ካስገባችሁ የማንቀበል መሆኑ

9ኛ. አሸናፊ ሲሆኑ የውል ማስከበሪያ 10% cpo የማስያዝ ግዴታ ነው።

10ኛ. ወረዳው የተሻለ አማራጭ ካገኘ ጨረታውን ሙሉ በሙሉ ወይም በከፊል የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ መሆኑን እንገልፃለን።

ማሳሰቢያ፡- ጨረታ ለመግዛት በዚህ 1000010824722 አካውንት ገቢ አድርገው የባንክ ደረሰኝ ማቅረብ ይኖርቦታል።

በአራዳ ከ/ከተማ ወረዳ 01 ፋይናንስ ፅ/ቤት


Tender details

  • Deadline: 2026-09-12
  • Bid closing time: 10:00
  • Bid closing (note): ይህ የጨረታ ማስታወቂያ በጋዜጣ ከወጣበት ቀን ጀምሮ በአስራ አንደኛ ቀን 4፡00 ስዓት
  • Bid opening: 2026-09-12 10:30
  • Bid opening (note): ይህ የጨረታ ማስታወቂያ በጋዜጣ ከወጣበት ቀን ጀምሮ በአስራ አንደኛ ቀን 4፡30 ስዓት
  • Region: Addis Ababa
  • Publishing entity: Arada Sub City Administration Woreda 01 FEDB
  • Bid bond: በየሎቱ የተለያየ ነው
  • Bid document price: 300.00 (ሶስት መቶ ብር)
  • Published on: Addis Zemen (Sep 01, 2026)
  • Posted at: 2026-09-01T14:04:36.000Z
← Back to all tenders