Cleaning and Janitorial Equipment and Service
በኦሮሚያ ክልላዊ መንግስት መሰተዳደር የመቱ ከተማ ገ/ጽ/ቤት በስሩ ለሚገኙት ሴክተር መ/ቤቶች ለ2019 የበጀት ዓመት አገልግሎት የሚውል የተለያዩ ዕቃዎችን በግልጽ ጨረታ አወዳድሮ መግዛት ይፈልጋል
Cleaning and Janitorial Equipment and ServiceStationeryOffice Supplies and Services
Oromia
More tags
House FurnitureFurniture and FurnishingOffice FurnitureEquipment and AccessoriesElectrical, Electromechanical and ElectronicsComputer and AccessoriesIT and TelecomOffice Machines and AccessoriesSpare Parts and Car Decoration MaterialsTextile, Garment and LeatherShoes and Other Leather ProductsTextile, Garments and UniformsTri Wheeler, Motorcycles and Bicycles PurchaseAmharic2merkatoMetu City FEDB
Description
የጨረታ ማስታወቂያ
በኦሮሚያ ክልላዊ መንግስት መሰተዳደር የመቱ ከተማ ገ/ጽ/ቤት በስሩ ለሚገኙት ሴክተር መ/ቤቶች ለ2019 የበጀት ዓመት አገልግሎት የሚውል የተለያዩ የጽህፈት መሣሪያዎች እና የጽዳት ዕቃዎች ፣ የኤለክትሮኒክሰ ዕቃዎች፣ የፈርንቸር ዕቃዎች፣ የሠራተኞች ደንብ ልብስ፣ ሞተር ሳይክሎች እና የተለያዩ የመኪና እና ሞተር ሳይክሎች ጎማዎችን በግልጽ ጨረታ አወዳድሮ መግዛት ይፈልጋል።
ስለዚህ ከዚህ በታች የተዘረዘሩትን መሰፈርቶች የምታሟሉ ድርጅቶች መወዳደር ትችላላችሁ።
|
ተ.ቁ |
ጨረታው በአየር ላይ የሚቆይበት ቀን |
ጨረታው የሚዘጋበት ቀንና ሰዓት |
የዕቃው ዓይነት |
የጨረታው ቁጥር |
የጨረታው መክፈቻ ቀን ሰዓት |
|
1 |
27/12/2018 |
14/1/2018 |
የጸህፈት መሣሪያዎች እና የጽዳት ዕቃዎች |
1 |
15/1/2019 |
|
2 |
14/1/2019 |
4:00 |
የፈርኒቸር ዕቃዎች |
2 |
4:30 |
|
3 |
|
|
የኤሌክትሮኒክስ ዕቃዎች |
3 |
|
|
4 |
|
|
የደንብ ልብስ ዕቃዎች |
4 |
|
|
5 |
|
|
የመኪና ጎማዎች እና የሞተር ጎማዎች |
5 |
|
|
6 |
|
|
ሞተሮች |
6 |
|
የሚያስፈልጉ መስፈርቶች
- በዘርፉ የታደሰ የ2018 ወይም 2019 ህጋዊ የንግድ ፍቃድ ያለዉ እና የዘመኑ ግብር የከፈለና ማሰረጃ አያይዞ ማቅረብ የሚችል እና የቫት (VAT) ተመዝጋቢ የሆነ።
- በንግድ ሚንሰተር በአቅራቢነት ዝርዝር የተመዘገበ እና ማስረጃ ማቅረብ የሚችል።
- ለጨረታ ማስከበሪያ 200,000 (ሁለት መቶ ሺህ)ብር በሲፒኦ (CPO)ማሰያዝ የሚችልና ጨረታውን ካሸነፈ በኋላ ለጨረታ ማስከበሪያ ያሸነፈበትን ዕቃ ጠቅላላ ዋጋ 10% በባንክ የተረጋገጠ ሲፒኦ (CPO)ማስያዝ የሚችል።
- ተጫራቹ ጨረታውን ካሸነፉ በኃላ ለበጀት ዓመቱ ውል ለመፈረም ፈቃደኛ የሆነና ዕቃዎቹን በራሱ ሙሉ ወጪ በታዘዘ ጊዜ ውስጥ እስከ ጽ/ቤቱ ለማቅረብና ቆጥሮ ለማሰረከብ ፈቃደኛ የሆነ፣
- ተጫራቹ የዕቃዉን ሞደል ባልተገለፀበት ቦታ በጨረታው ዝርዝር ላይ መግለፅ አለበት።
- ተጫራቹ የተፈለገዉን ዕቃ ጥራትና ብዛት አሟልቶ የማቅረብ ግዴታ አለባቸው።
- ተጫራቹ ለሚያቀርባቸዉ የደንብ ልብሶች ናሙና (ሳምፕል) ማቅረብ ይኖረባቸዋል።
- ጨረታው ይህ ማሰታወቂያ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ለ15 ተከታታይ የሥራ ቀናት በአየር ላይ የሚቆይ ሲሆን በ16ኛ ቀን ከጠዋቱ 4፡00 ሰዓት ላይ ተጠናቆ በዚህዉ ቀን በ 4፡30 ሰዓት ተጫራቾች ወይም ህጋዊ ወኪሎቻቸው በተገኙበት በግልፅ ይከፈታል።
- ተጫራቾች እያንዳዱን የጨረታዉን ሰነድ በማይመለሰ አንድ ሺህ ብር (1000ብር) ከመቱ ከተማ ገቢዎች ጽ/ቤት በመግዛት በኦሮሚያ ክልላዊ መንግስት መሰተዳደር ከመቱ ከተማ ገ/ጽ/ቤት ግዥ ክፍል ቁጥር 6 የሚጫረቱበትን መወዳደሪያ ሰነድ በመውሰድ የአንዱን ዋጋ በመሙላት ለጨረታው በተዘጋጀው ሳጥን ዉሰጥ ማሰገባት ይኖርባቸዋል።
- ተጫራቾች በሌላ ላይ ተንተርሶ ዋጋ ማቅረብ ክልክል ነው።
- የሚወዳደሩበት ሰነድ ሰርዝ ድልዝ የሌለዉ እና የሚነበብ ሆን አለበት።
- ተወዳደሪዎች ዋጋን የሚገልጽ ሰነድ ፣ ፍቃድንና የተለያዩ ተፈላጊ ሰነዶችን ለየብቻ ኦሪጀናል እና ኮፒ በፖሰታ በማሸግ ማቅረብ አለባቸው።
- መሥሪያ ቤቱ የተሻለ አማራጭ ካገኘ ጨረታውን በከፊልም ሆነ ሙሉ በሙሉ የመሠረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው።
ለበለጠ መረጃ ስልክ ቁጥር፡- 0924 669 731
በኦሮሚያ ክልላዊ መንግስት መስተዳደር የመቱ ከተማ ገ/ጽ/ቤት
Tender details
- Deadline: 2026-09-24
- Bid closing time: 10:00
- Bid closing (note): ይህ ማሰታወቂያ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ለ15 ተከታታይ የሥራ ቀናት በአየር ላይ የሚቆይ ሲሆን በ16ኛ ቀን ከጠዋቱ 4፡00 ሰዓት
- Bid opening: 2026-09-25 10:30
- Bid opening (note): ይህ ማሰታወቂያ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ለ15 ተከታታይ የሥራ ቀናት በአየር ላይ የሚቆይ ሲሆን በ16ኛ ቀን ከጠዋቱ 4፡30 ሰዓት
- Region: Oromia
- Publishing entity: Metu City FEDB
- Bid bond: 200,000.00 ብር
- Bid document price: 1,000.00 ብር ለእያንዳንዱ ሰነድ
- Published on: Addis Zemen (Sep 02, 2026)
- Posted at: 2026-09-02T10:08:25.000Z