Building and Finishing Materials

በኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ ኃይል የኢንጂነሪንግና ኮንስትራክሽን ቢዝነስ ዘርፍ ፋይናንስ እና ግዥ መምሪያ የተለያዩ የፊኒሽንግ ማቴሪያሎች እቃዎች ግዥ አወዳድሮ መግዛት ይፈልጋል

Description

የጨረታ ማስታወቂያ

ጨረታ ቁጥር EEP/EC /FP/NCB/05/ 2019

በኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ ኃይል የኢንጂነሪንግና ኮንስትራክሽን ቢዝነስ ዘርፍ ፋይናንስ እና ግዥ መምሪያ የተለያዩ የፊኒሽንግ ማቴሪያሎች እቃዎች ግዥ አወዳድሮ መግዛት ይፈልጋል።

ስለሆነም ከዚህ በታች የተመለከቱትን መስፈርቶች የሚያሟሉ ተጫራቾች በጨረታው መወዳደር ይችላሉ።

  • ተጫራቾች በዘርፉ የተሰማሩና የታደሰ ንግድ ፈቃድ ያላቸው፤ የዘመኑን ግብር የከፈሉ እና የተጨማሪ እሴት ታክስ ተመዝጋቢ የሆኑ፣ በግዥ ኤጀንሲ የአቅራቢዎች ዝርዝር ድረ-ገጽ ላይ የተመዘገቡ መሆን አለባቸው።
  • ተጫራቾች ማስታወቂያ በጋዜጣ ታትሞ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ዘወትር በሥራ ቀንና ሰዓት የካ ክ/ከ ወረዳ 9 ኮተቤ ብረታ ብረት ፋብሪካ ፊት ለፊት በሚገኘው የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ ኃይል ዋና መ/ቤት፣ የኢንጂነሪንግና ኮንስትራክሽን ቢዝነስ ዘርፍ ፋይናንስ እና ግዥ ቢሮ የማይመለስ ብር 1,000.00 /አንድ ሺህ ብር በመክፈል ሰነዱን መውሰድ ይችላሉ።
  • ተጫራቾች በጨረታ ሰነዱ ላይ የተገለጹትን ዕቃዎች በሚመለከት የመወዳደሪያ ሰነዳቸውን ዝርዝር በታሸገ ኤንቨሎፕ የጨረታ ቁጥር EEP/EC/FP/NCB/05/2019 የሚል ምልክት በማድረግ በጨረታ ሰነዱ በተገለጸው መሠረት ማቅረብ ይኖርባቸዋል።

የአቅርቦት ግዥ ዓይነት

የጨረታ ማስከበሪ

የጨረታው መዝጊያ ቀንና ሰዓት

የጨረታ መክፈቻ ቀንና ሰዓት

ሎት፡-1 ለሞች (PAINT)

500,000 ብር

መስከረም 07 ቀን 2019 . ከቀኑ 800 ሰዓት

መስከረም 07 ቀን 2019 . ከቀኑ 815 ሰዓት

ሎት፡-2 ሴራሚክ (CERAMIC)

700,000 ብር

ሎት፡-3 ሳንተሪ (Sanitary Materials)

600,000 ብር

ሎት፡-4 አንግል አይረን (Angle Iron)

4,00,000 ብር

ሎት፡5 የእንጨት በር ሥራ (Wooden Doors)

300,000 ብር

  • ገዥው የተሻለ ዘዴ ካገኘ ጨረታውን በከፊልም ሆነ ሙሉ በሙሉ የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው።
  • ተጫራቾች መረጃ ከፈለጉ በስልክ ቁጥር +251 11 673 2198 መደወል ይችላሉ።

በኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ ኃይል የኢንጂነሪንግና ኮንስትራክሽን ቢዝነስ ዘርፍ ፋይናንስ እና ግዥ መምሪያ


Tender details

  • Deadline: 2026-09-17
  • Bid closing time: 14:00
  • Bid opening: 2026-09-17 14:15
  • Region: Addis Ababa
  • Publishing entity: Ethiopian Electric Power Engineering and Construction Business Sector Finance and Procurement Department
  • Bid bond: በየሎቱ የተለያየ ነው
  • Bid document price: 1,000.00 ብር
  • Published on: Addis Zemen (Sep 04, 2026)
  • Posted at: 2026-09-04T08:56:38.000Z
← Back to all tenders