Stationery

ሜልባ ፕሪንቲንግ፣ ፐብሊሺንግና ፓኬጂንግ አ.ማ. በብሄራዊ ግልጽ ጨረታ ተጫራቾችን አወዳድሮ ለህትመት ማሽን የሚያገለግሉ የተለያዩ ወረቀቶችና ግባቶችን ለመግዛት ይፈልጋል

Description

የጨረታ ማስታወቂያ

የጨረታ ቁጥር ሜልባ/ብ/ግ/ጫ/004/2019

ሜልባ ፕሪንቲንግ፣ፐብሊሺንግና ፓኬጂንግ አ.ማ በብሄራዊ ግልጽ ጨረታ ተጫራቾችን አወዳድሮ ለህትመት ማሽን የሚያገለግሉ የተለያዩ ወረቀቶችና ግባቶችን ለመግዛት ይፈልጋል። 

ተ.ቁ

የዕቃው አይነት

መለኪያ

ብዛት

የጨረታ ማስያዣ መጠን

የጨረታ መዝጊያ ቀንና ሰዓት

የጨረታ መክፈቻ ቀንና ሰዓት

1

Art Paper 250 GSM 70*100

Reem

15,000

የአጠቃላይ ኮንትራት ዋጋ 1% ግን ከ 500,000.00 ብር ያልበለጠ

 

11/01/2019 ከቀኑ 8፡00

 

11/01/2019 ከቀኑ 8፡10

 

2

Art paper 300 GSM 61*86

Reem

20

3

Duplex board 350 GSM 61*86

Pcs

500

4

Duplex 250 GSM 61*86

Pcs

10,000

5

Duplex board 300 GSM 61*86 CM

Reem

20

6

Bristol 250 GSM 61*86 CM

Reem

250

7

Bristol paper 180 GSM 61*86

pcs

500

8

Bristol Paper 250 GSM 61*86 CM white

pcs

500

9

Tella (Silver 5 roll, Grey 5 roll, Red 5 roll, Blue 5 roll, Yellow 5 roll, Green 5 roll, Brown 5 roll)

Roll

 

 

10

Balacron 70*100(Blue)

Reem

30

11

Ivory Board 250 GSM 61*86

Reem

20

12

Laminating Film Glossy

Roll

25

13

Laminating Film Matt

Roll

25

14

Double Spiral Wire(For Note book)

Roll

30

15

Single Spiral Wire (for Note book)

Roll

5

16

Tesa Plaster

Roll

1000

17

Splicer Tape

Roll

100

18

Abro Tape

Pkt

500

19

Stiching wire no 23

pcs

300

20

Cutting Stick (white)

pcs

200

21

Sucker

pcs

500

22

Reel webbing Rubber

pcs

10

23

Twin Ring wire 1/2 inch

pcs

10

በዚህ መሰረት፡-

1.በጨረታው ላይ ለመሳተፍ የሚፈልጉ ማንኛውም ተጫራቾች አግባብነት ያለው የ 2018 የታደሰ የንግድ ስራ ፈቃድ ፣የንግድ ምዝገባ ምስክር ወረቀት፤ የተጨማሪ እሴት ታክስ ምዝገባ ሰርተፊኬት፤ የግብር ከፋይ ሰርተፊኬት፤ በጨረታው መወዳደር የሚያስችል የዘመኑን ግብር የከፈሉበትን ታክስ ክሊራንስ እንዲሁም የአቅራቢዎች ምዝገባ (suppliers list) ላይ መመዝገባቸውን የሚገልጽ ሰርተፍኬት ማቅረብ ይኖርባቸዋል፡፡

2. ተጫራቾች የጨረታውን ሰነድ የማይመለስ ብር 300.00/ ሶስት መቶ ብር/ በኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ገቢ በማድረግ ገቢ ያደረጉበትን ዋና ደረሰኝ ይዞ በመቅረብ ይህ ማስታወቂያ በጋዜጣ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ከድርጅቱ መ/ቤት የግዥ ዳይሬክቶሬት 2ኛ ፎቅ መውሰድ ይችላሉ፡፡

3. ማንኛውም ተጫራች የጨረታ ማስከበሪያ ዋስትና በባንክ የተረጋገጠ የክፍያ ማዘዣ (CPO) ወይም በሁኔታ ላይ ያልተመሠረተ የባንክ ዋስትና (unconditional Bank Guarantee) ከመጫረቻ ሰነዳቸው ጋር ማቅረብ ይኖርባቸዋል። ከባንክ የሚቀርበው የጨረታ ማስከበሪያ ዋስትና ለ90 ቀናት ፀንቶ የሚቆይ መሆን ይኖርበታል፡፡

4. ማንኛውም ተጫራች የመጫረቻ ሰነዱን ቴክኒካልና ፋይናንሻል ዋናውንና ቅጂ በተለያየ ፖስታ በማሸግና ሁሉንም በአንድ ላይ በሚይዝ በሰም በታሸገ ፖስታ ከላይ በሰንጠረዡ የጨረታ መዝጊያ ተብሎ እስከ ተጠቀሰው ቀንና ሰዓት ድረስ በአክሲዮን ማህበሩ ዋና መ/ቤት 2ኛ ህንጻ በተዘጋጀው ሳጥን ውስጥ ማስገባት አለባቸው።

5. ጨረታው ተጫራቾች ወይም ህጋዊ ወኪሎቻቸው በሚገኙበት ከላይ በሰንጠረዡ የጨረታ መክፈቻ ተብሎ በተጠቀሰው ቀንና ሰዓት በድርጅቱ ዋና መ/ቤት ይከፈታል።

6. አክሲዮን ማህበሩ የተሻለ አማራጭ ካገኘ ጨረታውን በሙሉም ሆነ በከፊል የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው።

አድራሻ ፡- ሜልባ ፕሪንቲንግ ፐብሊሺንግና ፓኬጂንግ አ.ማ

ቦሌ ሚካኤል ኢጃ ዴቬሎፐር ህንጻ የኢትዮጵያ አየር መንገድ ካርጎ አጠገብ

ለተጨማሪ ማብራሪያ ስ.ቁ.+251 0118550083 - / +251911968780

ፊንፊኔ/ኢትዮጵያ

ሜልባ ፕሪንቲንግ ፣ፐብሊሺንግና ፓኬጂንግ አ.ማ


Tender details

  • Deadline: 2026-09-21
  • Bid closing time: 14:00
  • Bid opening: 2026-09-21 14:10
  • Region: Addis Ababa
  • Publishing entity: Melba Printing, Publishing & Packaging S.C.
  • Buyer address: ቦሌ ክ/ከተማ የኢትዮጵያ አየር መንገድ ካርጎ ግቢ አጠገብ
  • Bid bond: የአጠቃላይ ኮንትራት ዋጋ 1% ግን ከ 500,000.00 ብር ያልበለጠ
  • Bid document price: 300.00 ብር
  • Published on: Addis Zemen (Sep 05, 2026)
  • Posted at: 2026-09-05T08:35:17.000Z
← Back to all tenders