Cleaning and Janitorial Equipment and Service

የአራዳ ክፍለ ከተማ ወረዳ 08 ፋይናንስ ጽ/ቤት ለ2019 በጀት ዓመት የተለያዩ ዕቃዎችን በጨረታ አወዳድሮ ለመግዛት እና ለማሰራት ይፈልጋል

Description

ግልጽ ጨረታ ማስታወቂያ

የአራዳ ክፍለ ከተማ ወረዳ 08 ፋይናንስ ጽ/ቤት ለ2019 በጀት ዓመት በግልፅ ጨረታ ቁጥር 001/2019 በአዲስ ዘመን ጋዜጣ በጨረታ አወዳድሮ ለመግዛት እና ለማሰራት ስለሚፈልግ ከታች የተዘረዘሩትን ሎቶች

  • ሎት 1 የጽህፈት መሳሪያ
  • ሎት 2 የፕሪንተር እና የፎቶ ኮፒ ቀለም
  • ሎት 3 የፅዳት እቃ
  • ሎት 4 የደንብ ልብስ
  • ሎት 5 የመኪና ጎማ
  • ሎት 6 የሃይገር ኪራይ
  • ሎት 7 መለስተኛ የአይሱዙ ኪራይ
  • ሎት 8 የህትመት ስራ
  • ሎት 9 የኮሚፒውተር እና የፎቶ ኮፒ ጥገና
  • ሎት 10 የቢሮ መገልገያ ጥገና
  • ሎት 11 የኤሌክትሪክ ጥገና
  • ሎት 12 ሞንታርቦ
  • ሎት 13 ፕሮጀክተር

መጫረት የምትፈልጉ የሚከተሉትን ሁኔታዎች በቅድሚያ ማሟላት ይኖርባቸዋል።

  • ተጫራቾች በተሰማሩ የስራ መስክ የዘመኑን ግብር እና የታደሰ የንግድ ፈቃድ ለመክፈላቸው ማስረጃ ማቅረብ ይኖርባቸዋል።
  • ተጫራቾች የተጨማሪ እሴት ታክስ ወይም ተርን ኦቨር ታክስ ተመዝጋቢ ለመሆናቸው ማስረጃ ማቅረብ አለባቸው ።
  • የመንግስት ጨረታ ላይ መሳተፍ የሚያስችል የተሟላ ማስረጃ ማቅረብ አለባቸው።
  • ተጫራቾች የጨረታ ማስከበሪያ ዋስትና የሚያገለግል ሎት 1,2,3,4 ለእያንዳንዱ ሎት ብር 30,000.00/ሰላሳ ሺህ ብር / ከሎት 6,7,8,9,10, ለእያንዳንዱ ሎት 10,000.00/አስር ሺህ ብር /ሎት 5, 12,13 ለእያንዳንዱ ሎት 25,000/ ሃያ አምስት ሺህ/ በአራ/ክ/ከ/ወ/08/ፋይናንስ ጽ/ቤት ስም ሲፒኦ በማሰራት ከጨረታ መወዳደሪያ ሰነዱ ጋር ማቅረብ ይኖርባቸዋል።
  • የጨረታ ሰነዱ አንደኛ ፎቅ ፋይናንስ ጽ/ቤት የሚገኝ ሲሆን፤ ለእያንዳንዱ ሎት በማይመለስ 300.00 /ሶስት መቶ ብር / በመግዛት ጋዜጣው ከወጣበት ቀን ጀምሮ ባሉት በ10 ተከታታይ የስራ ቀናት ውስጥ ማግኘት ይችላሉ።
  • ጨረታው የሚቆይበት ጊዜ 10 የስራ ቀናት ሲሆን ጨረታው የሚከፈተው በ11ኛው ቀን ከጠዋቱ 3 ሰዓት ከ45 ደቂቃ ታሽጎ 4:00 ሰዓት ላይ ተጫራቾች ወይም ሕጋዊ ወኪሎቻቸው በተገኙበት በወረዳው አዳራሽ ይከፈታል ።
  • የጨረታ ሰነድ የገዙትን አንድ ቴክኒካል እና አንድ ፋይናንሻል በተለያየ ፖስታ ሞልተው የማቅረብ ግዴታ አለበት ።
  • የጨረታ ሰነዱ የገዙትን አንድ ቴክኒካልና አንድ ፋይናንሻል በተለያየ ፖስታ ሞልተው የማቅረብ ግዴታ አለበት።
  • ከጨረታ ሰነድ ውጪ ተሞልቶ የሚመጣ ሰነድ ተቀባይነት የለውም።
  • ጨረታ ሰነዱ ተሞልቶ አንደኛ ፎቅ ፋይናንስ ጽ/ቤት በተዘጋጀው ሳጥን ውስጥ ገቢ ይደረጋል።
  • መ/ቤቱ የተሻለ ዘዴ ካገኘ ጨረታውን ሙሉ ለሙሉ ወይም በከፊል የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው ።

ማሳሰቢያ፡-ሚያስገቡት ዋጋ ቫትን ጨምሮ መሆን አለበት ።

አድራሻ ፡- ራስ አምባ ሆቴል ፊት ለፊት ቤሊየር ወረድ ብሎ አራ/ክ/ከ/ወ/08/ወጣት ማዕከል

የአራዳ ክፍለ ከተማ ወረዳ 08 ፋይናንስ ጽ/ቤት


Tender details

  • Deadline: 2026-09-17
  • Bid closing time: 12:00
  • Bid closing (note): ጋዜጣው ከወጣበት ቀን ጀምሮ በ11ኛው ቀን ከጠዋቱ 3 ሰዓት ከ45 ደቂቃ
  • Bid opening: 2026-09-17 12:00
  • Bid opening (note): ጋዜጣው ከወጣበት ቀን ጀምሮ በ11ኛው ቀን ከጠዋቱ 4:00 ሰዓት
  • Region: Addis Ababa
  • Publishing entity: የአራዳ ክፍለ ከተማ ወረዳ 08 ፋይናንስ ጽ/ቤት
  • Bid bond: በየሎቱ የተለያየ ነው
  • Bid document price: 300.00 ብር ለእያንዳንዱ ሎት
  • Published on: Addis Zemen (Sep 05, 2026)
  • Posted at: 2026-09-05T09:40:45.000Z
  • Source: 2merkato
← Back to all tenders