Stationery

የድሬዳዋ አፈተኢሳ 2ኛ ደረጃ ት/ቤት አላቂ የቢሮ እቃ፣ የትምህርት እቃ፣ የፅዳት እቃ፣ ኤሌክትሮኒክስ እቃዎች እና የጥገና እቃዎች ግዢ አወዳድሮ ለመግዛት ይፈልጋል

Description

የጨረታ ማስታወቂያ

የድሬዳዋ አፈተኢሳ 2ኛ ደረጃ ት/ቤት በ2019 ዓ.ም አላቂ የቢሮ እቃ፣ የትምህርትእቃ፣ የፅዳት እቃ ፣ ኤሌክትሮኒክስ እቃዎች፣ የጥገና እቃዎች ግዢ አወዳድሮ ለመግዛት ስለፈለገ፣

1. ተጫራቾች አግባብ ያለው የንግድ ፈቃድና የዘመኑን ግብር የከፈሉ

2. የምዝገባ ፈቃድ ያላቸው

3. የቫት ተመዝጋቢ የሆኑ

4. የጨረታ ሰነድ ለመግዛት ብር 500/አምስት መቶ/ መክፈል ይኖርባቸዋል።

5. ይህ ማስታወቂያ በአዲስ ዘመን ጋዜጣ ከወጣበት ቀን ለ15 ተከታታይ የሥራ ቀናት የሚቆይ ሲሆን የጨረታ ሰነዱን መጥታችሁ ከቢሮ ቁጥር 24 መግዛት ትችላላችሁ።

6. ጨረታው በተዘጋበት እለት /በ16ኛው ቀን ከጠዋቱ 3፡00 ሰዓት ተጫራቾች ወይም ህጋዊ ወኪሎቻቸው ባሉበት ጨረታው ይከፈታል።

7. ት/ቤቱ የተሻለ ዘዴ ካገኘ ጨረታውን በሙሉ ወይም በከፊል የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው፡፡

8. ሌሎች ተጫራቾች ባቀረቡት ዋጋ ላይ ተነስቶ ዋጋ ማቅረብ አይቻልም፡፡

9. ተጫራቾች 5000.00 (አምስት ሺ) ጥሬ ብር ብቻ ከጨረታ ሰነድ ጋር በት/ቤቱ በተዘጋጀ የጨረታ ሳጥን ማስገባት ይኖርባቸዋል።

10. ጨረታውን ያሸነፈ ድርጅት ከመስሪያ ቤቱ ጋር ውል ገብቶ ስራውን መስራት ይኖርበታል ።

የድሬዳዋ አስተዳደር ትምህርት ቢሮ የአፈተኢሳ 1ኛ እና 2ኛ ደረጃ ት/ቤት


Tender details

  • Deadline: 2026-09-30
  • Bid closing time: 17:00
  • Bid closing (note): ይህ ማስታወቂያ በአዲስ ዘመን ጋዜጣ ከወጣበት ቀን ለ15 ተከታታይ የሥራ ቀናት የሚቆይ ሲሆን
  • Bid opening: 2026-10-01 12:00
  • Bid opening (note): ጨረታው በተዘጋበት እለት/በ16ኛው ቀን ከጠዋቱ 3፡00 ሰዓት
  • Region: Dire Dawa
  • Publishing entity: Dire Dawa Afeteisa Secondary School
  • Bid bond: 5000 (አምስት ሺህ ብር)
  • Bid document price: 500 (አምስት መቶ ብር)
  • Published on: Addis Zemen (Sep 13, 2026)
  • Posted at: 2026-09-14T07:25:55.000Z
  • Source: 2merkato
← Back to all tenders