Public Relations
የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ቱሪዝም ኮሚሽን ጳጉሜ 3 ቀን 2018 ዓ.ም. ባወጣው ጨረታ ላይ አካውንት ቁጥርና አድራሻ ስላልተገለፀ ማስተካከያ አድርጓል
Public RelationsAdvertising and PromotionGraphic Design
Addis Ababa
More tags
Billboards and Digital AdvertisingPrinted Advertising MaterialsPublic Address SystemsAudio Visual, Photography and Filming Service and EquipmentArtEquipment and AccessoriesElectrical, Electromechanical and ElectronicsSoftware Provision, Development and Web DesignIT and TelecomComputer and AccessoriesAmharic2merkatoየአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ቱሪዝም ኮሚሽን
Description
እርማት
የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ቱሪዝም ኮሚሽን በጳጉሜ 3 ቀን 2018 ዓ.ም. በአዲስ ዘመን ጋዜጣ ጨረታ ማውጣቱ ይታወቃል። በመሆኑም አካውንት ቁጥርና አድራሻችን ያልተገለፀ በመሆኑ በኢትዮጵያ ንግድ ባንክ አካውንት ቁጥር 1000–70-96-80-882 የሰነድ መግዣ 300.00 (ሦስት መቶ ብር) በማስገባት የጨረታ ሰነዱን ማግኘት ትችላላችሁ።
አድራሻ፡- አራት ኪሱ ቱሪስት ሆቴል አጠገብ ንብ ባንክ 7ኛ ፎቅ ቢሮ ቁጥር 706
ስልክ ቁጥር፡- 251-011-1-25-07-33
የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ቱሪዝም ኮሚሽን
ከዚህ በፊት የወጣውን ጨረታ ለመመልከት እባክዎን ይህንን ማስፈንጠሪያ ይጫኑ
https://tender.2merkato.com/tenders/6a9fcc750a538a1387000001
Tender details
- Deadline: 2026-09-18
- Bid closing time: 12:00
- Bid closing (note): ይህ ማስታወቂያ በአዲስ ዘመን ጋዜጣ ከወጣበት ቀን ጀምሮ በ11ኛው ቀን 4፡00
- Bid opening: 2026-09-18 12:00
- Bid opening (note): ይህ ማስታወቂያ በአዲስ ዘመን ጋዜጣ ከወጣበት ቀን ጀምሮ በ11ኛው ቀን 4፡30
- Region: Addis Ababa
- Publishing entity: የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ቱሪዝም ኮሚሽን
- Bid document price: 300.00 ብር
- Published on: Addis Zemen (Sep 16, 2026)
- Posted at: 2026-09-16T09:11:20.000Z
- Source: 2merkato