የባንጃ ወረዳ ፍርድ ቤት የመኖሪያ ቤት የሐራጅ ጨረታ ማስታወቂያ አውጥቷል
Description
የሐራጅ ጨረታ ማስታወቂያ
አፈ/ከሳሽ በላይነሽ መኮነን እና በአፈ/ተከሳሽ እነ አንሙት የኔነህ መካከል ባለዉ የገንዘብ ክርክር ጉዳይ በቲሊሊ ከተማ 02 ቀበሌ በአዋሳኝ በምሥራቅ ተሽለ አያና፣ በምዕራብ እስራኤል ጥላየ፣ በሰሜን አንሙት ወርቄ እንዲሁም በደቡብ መንገድ መካከል የሚገኘው በአንሙት የኔነህ ስም ተመዝግቦ የሚገኝ የመኖሪያ ቤት በመነሻ ዋጋ ብር 1,380,048.16 (አንድ ሚሊዮን ሶስት መቶ ሰማንያ ሺህ አርባ ስምንት ብር ከአስራ ስድስት ሳንቲም) ስለሚሸጥ ጨረታ ማስታወቂያ ለ30 ተከታታይ ቀናት በጋዜጣ ማለትም ከመጋቢት 28/2018 ዓ.ም ጀምሮ እስከ ሚያዚያ 28/2018 ዓ.ም ድረስ በጋዜጣ ወጥቶ ቆይቶ ግንቦት 02/2018 ዓ.ም ከረፋዱ 4፡30 እስከ 6፡30 ስለሚሸጥ ተጫራቾችም ከጨረታ ቀን በፊት የሚጫረተውን ንብረት መነሻ ግምት 1/4 ኛውን በሲፒኦ አስይዘው በመቅረብ መጫረት ይችላሉ ሲል ፍ/ቤቱ አዝዟል፡፡
የባንጃ ወረዳ ፍርድ ቤት
Tender details
- Deadline: 2026-05-10
- Bid closing time: 12:30
- Bid opening: 2026-05-10 12:30
- Region: Amhara
- Publishing entity: Banja Woreda Court
- Bid bond: 25%
- Published: Apr 06, 2026
- Posted at: 2026-04-07T07:50:12.000Z
Documents
Categories
Source
2merkato
Always verify against the original notice before bidding.