Property and building foreclosure

የባንጃ ወረዳ ፍርድ ቤት የመኖሪያ ቤት የሐራጅ ጨረታ ማስታወቂያ አውጥቷል

Description

የሐራጅ ጨረታ ማስታወቂያ

አፈ/ከሳሽ በላይነሽ መኮነን እና በአፈ/ተከሳሽ እነ አንሙት የኔነህ መካከል ባለዉ የገንዘብ ክርክር ጉዳይ በቲሊሊ ከተማ 02 ቀበሌ በአዋሳኝ በምሥራቅ ተሽለ አያና፣ በምዕራብ እስራኤል ጥላየ፣ በሰሜን አንሙት ወርቄ እንዲሁም በደቡብ መንገድ መካከል የሚገኘው በአንሙት የኔነህ ስም ተመዝግቦ የሚገኝ የመኖሪያ ቤት በመነሻ ዋጋ ብር 1,380,048.16 (አንድ ሚሊዮን ሶስት መቶ ሰማንያ ሺህ አርባ ስምንት ብር ከአስራ ስድስት ሳንቲም) ስለሚሸጥ ጨረታ ማስታወቂያ ለ30 ተከታታይ ቀናት በጋዜጣ ማለትም ከመጋቢት 28/2018 ዓ.ም ጀምሮ እስከ ሚያዚያ 28/2018 ዓ.ም ድረስ በጋዜጣ ወጥቶ ቆይቶ ግንቦት 02/2018 ዓ.ም ከረፋዱ 4፡30 እስከ 6፡30 ስለሚሸጥ ተጫራቾችም ከጨረታ ቀን በፊት የሚጫረተውን ንብረት መነሻ ግምት 1/4 ኛውን በሲፒኦ አስይዘው በመቅረብ መጫረት ይችላሉ ሲል ፍ/ቤቱ አዝዟል፡፡

የባንጃ ወረዳ ፍርድ ቤት


Tender details

  • Deadline: 2026-05-10
  • Bid closing time: 12:30
  • Bid opening: 2026-05-10 12:30
  • Region: Amhara
  • Publishing entity: Banja Woreda Court
  • Bid bond: 25%
  • Published on: Be'kur (Apr 06, 2026)
  • Posted at: 2026-04-07T07:50:12.000Z
← Back to all tenders